• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

AMU to celebrate Ethiopian Nations, Nationalities and People’s Day on Nov 26

Details
Tue, 24 November 2015 1:41 pm

Arba Minch University in association with the House of Federation and Ministry of Education will celebrate 10th Ethiopian Nations, Nationalities and People’s Day with great enthusiasm on 26th November, 2015, at Main Campus. 

Read more: AMU to celebrate Ethiopian Nations, Nationalities and People’s Day on Nov 26

ዩኒቨርሲቲው የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየሠራ መሆኑ ተገለፀ

Details
Wed, 18 November 2015 8:26 am

ዩኒቨርሲቲው በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን የአከዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚደንት ቢሮ እና የሥርዓተ-ፆታ ዳይሬክቶሬት ገልፀዋል፡፡

በትምህርት ተቋማትና በሴክተር መስሪያ ቤቶች አመራር የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ መንግስት በያዘው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሰረት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 7 % የነበረውን የሴት መምህራን ቁጥር በ5 ዓመት ውስጥ ወደ 36% ለማሳደግ ዕቅድ ይዟል ፡፡በዚህም መሰረት በዩኒቨርሲቲው ሴኔት ውሳኔ በ2007 ዓ/ም ከየትምህርት ክፍሉ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የተመረቁ 34 ሴት ተማሪዎችን በዩኒቨርሲቲው በመምህርነት በመቅጠር ዕቅዱን ለማሳካት እየሠራ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ደርዛ ገልፀዋል ፡፡

የዩኒቨርሲቲው የስርዓተ ፆታ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሪት ሙኒት መኩሪያ በበኩላቸው መምህራኑ በቅድሚያ የህይወት ክህሎት ፣ የጥናትና ምርምር ስነ-ዘዴ፣ የስርዓተ ፆታ ምንነትና ፅንሰ ሃሳብ ስልጠና እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል ፡፡ እንደ ዳይሬክተሯ ገለፃ በርካታ ሴት መምህራንን መቅጠር የተፈለገው በዩኒቨርሲቲው በመምህርነትና በአመራር ላይ በቂ ሴቶች ባለመኖራቸውና በቀጣይም የሴቶችን የውሳኔ ሰጪነት ሚና ለማሳደግ ብሎም ሴት ተማሪዎችን እንዲያበረታቱ ለማድረግ ነው ፡፡በመሆኑም አዲስ ተቀጣሪ መምህራን ጠንክረው እንዲሰሩና ለሌሎችም ተምሳሌት እንዲሆኑ አሳስበዋል፡፡

ስፖርት አካዳሚ የዩኒቨርሲቲውንና የአካባቢውን የስፖርት እንቅስቃሴ ለማሳደግ ጠንክሮ እንደሚሠራ ገለፀ

Details
Wed, 18 November 2015 8:23 am

አካዳሚው ከሚያከናውናቸው አበይት ተግባራት መካከል የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስፖርት ፌስቲቫል መሳተፍ፣ የስፖርት ማዘውተሪያዎችን መገንባትና ማደስ፣ የተለያዩ ስልጠናዎችን መስጠትና ዓመታዊ የጥናትና ምርምር አውደ ጥናት ማካሄድ ተጠቃሽ ናቸው፡፡
የአካዳሚው ዳይሬክተር ዶ/ር ቾምቤ አናጋው እንደገለፁት በ2008 በጀት ዓመት በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስፖርት ፌስቲቫል ዩኒቨርሲቲውን ወክለው የሚሳተፉ ስፖርተኞችን ለመመልመል የሚያስችል የውስጥ ውድድር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በየካምፓሱ በሚደረጉ የተለያዩ ውድድሮች ዲፓርትመንቶች ለካምፓስ ዋንጫ የሚፎካከሩ ሲሆን በውድድሩ የተሻለ ብቃት ያላቸው ስፖርተኞች ዩኒቨርሲቲውን በመወከል በስፖርት ፌስቲቫሉ ይሳተፋሉ፡፡ዩኒቨርሲቲው ለመጀመሪያ ጊዜ የባህል ስፖርትን ጨምሮ በ13 የስፖርት ዓይነቶች ይወዳደራል፡፡
አካዳሚው የስፖርት ማዘውተሪያዎችን በመገንባትና በማደስ ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እየሠራ ይገኛል፡፡ በነጭ ሳርና በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ካምፓሶች የጂምናዚየም አገልግሎት እየተሰጠ ሲሆን በቅርቡ የውሃ ዋና አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡  በሌሎች ካምፓሶችም ተጨማሪ ጂምናዚየሞች እንደሚገነቡ ተገልጿል፡፡
አካዳሚው ለስፖርተኞችና በዞኑ ለሚገኙ የስፖርት ባለሙያዎች የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና ለመስጠትም አቅዷል፡፡ በዚህም መሠረት ለተመረጡ ከ15 ዓመት በታች ለሆኑ ለ30 ወንድና ለ30 ሴት ታዳጊ ሕፃናት የእግር ኳስ እንዲሁም ለተመረጡ ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ 10 ወጣቶች የአትሌቲክስ ሥልጠና ይሰጣል፡፡ በተጨማሪም ለስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች በተመረጡ የሙያ ዘርፎች ባለሙያዎችን ከውጪ በመጋበዝ ተጨማሪ ዕውቀት የሚያገኙበት ስልጠና የሚሰጥ ሲሆን በእግር ኳስ ዳኝነትና አሰልጣኝነት ከ5ቱም ካምፓሶችና ከአካባቢው የሚመረጡ ተማሪዎች ስልጠና ያገኛሉ፡፡ የቴክኖሎጂና ዕውቀት ሽግግር ለመፍጠር ዓመታዊ የጥናትና ምርምር አውደ ጥናት ማካሄድም በዕቅዱ ተካቷል፡፡

AMU to have big ticket projects, strategic ties world-wide: Dr Feleke

Details
Mon, 16 November 2015 1:25 pm

Arba Minch University, with various reforms in academic and administrative arenas, is moving in right track to address institutional issues that invariably complement national needs. President, Dr Feleke Woldeyes, speaking on the broad spectrum of interests revealed as to how they will transform university in totality.

Read more: AMU to have big ticket projects, strategic ties world-wide: Dr Feleke

10ኛው የኢትዬጵያ ብሔሮች ፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ክብረ በዓል በአርባ ምንጭ ዪኒቨርስቲ

Details
Fri, 13 November 2015 7:45 am

 

 

Read more: 10ኛው የኢትዬጵያ ብሔሮች ፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ክብረ በዓል በአርባ ምንጭ ዪኒቨርስቲ

  1. UNFPA-UNICEF Joint Program: Norway Ambassador visits Arba Minch University
  2. Norway have chosen Ethiopia as its focus country, says Envoy
  3. AMU launches ‘MSc in Irrigation Engineering and Management’
  4. Dr Damtew to participate in ‘Benchmarking Initiative’ workshop in Ghana

Page 443 of 516

  • 438
  • 439
  • 440
  • 441
  • 442
  • 443
  • 444
  • 445
  • 446
  • 447

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap