• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

AEEP: AMU-NHU’s venture completes term; prototypes developed

Details
Tue, 15 September 2015 8:08 am

Applied Entrepreneurship Education Program (AEEP), a three-year joint venture of Arba Minch University and Neu-Ulm University of Applied Sciences’ (HNU) completed its second term on Sept. 8, 2015.

Read more: AEEP: AMU-NHU’s venture completes term; prototypes developed

የፋይናንስና በጀት አፈፃፀም እየተሻሻለ መምጣቱ ተገለፀ

Details
Wed, 09 September 2015 9:00 pm

የዩኒቨርሲቲው የካፒታልና የመደበኛ በጀት አፈፃፀም እየተሻሻለ መምጣቱን የፋይናንስና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አማረ ጋማ ገልጸዋል፡፡
ከ2007 በፊት በነበረው አፈፃፀም በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር በጀት ተመላሽ ይደረግ  የነበረ ሲሆን ከ2005 – 2007 የበጀት ዓመታት የነበረው አፈፃፀም በንፅፅር ሲታይ  በ2007 የበጀት ዓመት የመደበኛ በጀት አፈፃፀም 98 በመቶ ሲሆን የካፒታል በጀት ደግሞ 92 በመቶ ነበር፡፡በመሆኑም በበጀት ዓመቱ  ከመደበኛ እና ካፒታል በጀት በድምሩ 10 በመቶ ወይም 37 ሚሊየን ብር ብቻ ፈሰስ ተደርጓል፡፡
በ2008 የበጀት ዓመት ለዩኒቨርሲቲው የተመደበው የካፒታልና መደበኛ በጀት 1.2 ቢሊየን ሲሆን ካለፉት ዓመታት ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ መሆኑን የገለፁት አቶ አማረ ሁሉም የሥራ ክፍሎች በፋይናንስ ደንብና መመሪያ መሠረት በጀታቸውን 100%  መጠቀም ይገባቸዋል ብለዋል፡፡ በተለይም የግዥ ፍላጎቶች በበጀት መዝጊያ ወቅት ተደራርበው በመቅረባቸው ምክንያት ሳይፈፀሙ እንዳይቀሩ የየሥራ ክፍል ኃላፊዎች ክትትል በማድረግ ዕቅዶቻቸውን በወቅቱ አንዲያስፈፅሙ አሳስበዋል፡፡
ዳይሬክቶሬቱ 46 የበጀትና ፋይናንስ ባለሙያዎችን በማቀፍ በመደበኛና ከመደበኛ የሥራ ሠዓት ውጭ ዘወትር ምሽት እስከ ሁለት ሠዓት እንዲሁም በሳምንት መጨረሻ ቀናት ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

Notice from School of Graduate Studies & College of Distance and Continuing Education for the year 2008 EC

Details
Thu, 03 September 2015 8:13 am
  • Announcement from School of Graduate Studies for the year 2008 EC

    • Download the Application Form
    • Download the Letter of Sponsorship
  • Announcement from College of Distance and Continuing Education Undergraduate Program for the year 2008 EC

Read more: Notice from School of Graduate Studies & College of Distance and Continuing Education for the year...

ስድስተኛው የኢትዮጵያ የወባ ምርምር ትሥሥር አውደ-ጥናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Details
Thu, 03 September 2015 6:46 am

የኢትዮጵያ የወባ ምርምር ትሥሥር /Malaria Research Network of Ethiopia/ ስድስተኛውን አውደ - ጥናት ከነሐሴ 19-20/ 2007 ዓ.ም ለሁለት ቀናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካሂዷል፡፡

Read more: ስድስተኛው የኢትዮጵያ የወባ ምርምር ትሥሥር አውደ-ጥናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

በአስተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 01 September 2015 9:00 pm

በኢፌዴሪ የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 515/99 እና አዋጁን ለማስፈፀም በወጡት ደንቦችና መመሪያዎች እንዲሁም የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰንን አስመልክቶ ከፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ጋር በመተባበር ለሰው ኃብት ልማት ዳይሬክቶሬት ሠራተኞች፣ ለሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ቡድን መሪዎች ጳጉሜ 2/2007 ዓ.ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡

Read more: በአስተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

  1. ‹የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ የአካባቢ አስተዳደርና ማኅበረሰብ ትስስር የሠላም ፎረም› ተመሠረተ
  2. የተዘነጉ የሞቃታማ አካባቢ በሽታዎች የምርምርና ሥልጠና ማዕከል በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተቋቋመ
  3. “የአርባ ምንጭ ሥነ-ህዝብና ጤና ልማት ፕሮግራም ” የባለ ድርሻ አካላት ጉባዔ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮንሶ ወረዳ ያስገነባውን የ ‘ያንዳ ፋሮ ’ የጎርፍ መስኖ ቅልበሳ ፕሮጀክት አስመረቀ

Page 447 of 513

  • 442
  • 443
  • 444
  • 445
  • 446
  • 447
  • 448
  • 449
  • 450
  • 451

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap