
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ከምክትል ፕሬዝደንቶችና በስሩ ከሚገኙ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤቶች እና ዳይሬክቶሬቶች ጋር የ2017 ዓ/ም ዕቅድ ስምምት ኅዳር 11/2017 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የፕሬዝደንት ጽ/ቤት ከምክትል ፕሬዝደንቶችና በስሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍሎች ጋር የ2017 ዓ/ም ዕቅድ ስምምት ተፈራረመ

- Details
Arba Minch University (AMU) celebrated 2nd GIS Day under the theme “Mapping Minds and Shaping the World” on November 20, 2024. Click here to see more photos.

- Details
ዩኒቨርሲቲው በ2016 ዓ/ም በመማር ማስተማር፣ ኅትመት፣ የትብብር ገንዘብ ድጋፍ በማምጣት እንዲሁም በአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ዘርፎች የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ግለሰቦች፣ የትምህርት ፕሮግራሞች፣ ትምህርት ክፍሎች፣ ኮሌጆችና የሥራ ክፍሎች ኅዳር 11/2017 ዓ/ም ዕውቅና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ/ም የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ግለሰቦችና የሥራ ክፍሎች ዕውቅና ሰጠ

- Details
Arba Minch University (AMU) Department of Biology in collaboration with the University of Bergen, Norway, organized South Ethiopia Network of Universities in Public Health (NORHED-SENUPH II) holds a three-day scientific conference on examination of research progress of PhD and MSc students supported by the project from November 13-15/2024, in AMU, Abaya Campus. Click here to see more photos.
Read more: NORHED-SENUPH II Project Holds a Three Day Scientific Conference