• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow
ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ሴት ተማሪዎች የንጽሕና መጠበቂያ ድጋፍ ተደረገ

Details
Thu, 24 October 2024 1:09 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹ሕሊና የልጃገረዶች ማብቃት ፕሮግራም›› ጋር በመተባበር አፍሪካ ኢምፓወርመንት ዩኬ ‹‹Africa Empowerment UK›› በተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት የገንዘብ ድጋፍ የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ የዩኒቨርሲቲው ሴት ተማሪዎች ታጥቦ በድጋሚ ጥቅም ላይ የሚውል የንጽሕና መጠበቂያ ድጋፍ ጥቅምት 12/2017 ዓ/ም አድርጓል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ሴት ተማሪዎች የንጽሕና መጠበቂያ ድጋፍ ተደረገ

ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 24 October 2024 12:02 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ከሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በጾታና ሥርዓተ ጾታ ምንነት፣ በሥነ ተዋልዶ ጤናና የጤና መታወክ እንዲሁም በጾታዊ ጥቃት ባሕሪያትና መሰል ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ጥቅምት 9/2017 ዓ/ም ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

CRT-NTD Hosts Training on Mycetoma-Epi Study Initiation and Data Collection

CRT-NTD Hosts Training on Mycetoma-Epi Study Initiation and Data Collection

Details
Thu, 24 October 2024 7:00 am

The Collaborative Research and Training Center for Neglected Tropical Diseases (CRT-NTD) at Arba Minch University (AMU) has launched a critical initiative to address the burden of mycetoma, a neglected tropical disease (NTD). A two-day training program titled “Mycetoma-Epi Study Initiation and Data Collectors Training” took place from October 22 to 23 at the Wubete Hotel, Arba Minch. Click here to see more photos.

Read more: CRT-NTD Hosts Training on Mycetoma-Epi Study Initiation and Data Collection

የእንሰት መፋቂያ ማሽን አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 23 October 2024 1:03 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኬር ኢትዮጵያ (Care Ethiopia) ዓለም አቀፍ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ እና ቁጭሬ ወረዳ ለተወጣጡ 18 ወጣት ሴት አርሶ አደሮች በእንሰት መፋቂያ ማሽን አጠቃቀም ላይ ከጥቅምት 7-9/2017 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የእንሰት መፋቂያ ማሽን አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ተሰጠ

CALL FOR PROPOSAL FOR THE YEAR 2017 E.C

Details
Wed, 23 October 2024 12:27 pm
  1. ለሪሜዲያል (Remedial) ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
  2. ለ2017 ተመራቂ ተማሪዎች ደረጃ ዶት ኮም ( Derej.com) ስለሚሰጣቸው አገልግሎቶች ገለጻ ተደረገ
  3. AMU and CYU Collaborate on Geothermal Energy Field Investigation in Wolayta Zone
  4. የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ግምገማ መርሃ ግብር

Page 59 of 513

  • 54
  • 55
  • 56
  • 57
  • 58
  • 59
  • 60
  • 61
  • 62
  • 63

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap