
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹ሕሊና የልጃገረዶች ማብቃት ፕሮግራም›› ጋር በመተባበር አፍሪካ ኢምፓወርመንት ዩኬ ‹‹Africa Empowerment UK›› በተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት የገንዘብ ድጋፍ የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ የዩኒቨርሲቲው ሴት ተማሪዎች ታጥቦ በድጋሚ ጥቅም ላይ የሚውል የንጽሕና መጠበቂያ ድጋፍ ጥቅምት 12/2017 ዓ/ም አድርጓል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ሴት ተማሪዎች የንጽሕና መጠበቂያ ድጋፍ ተደረገ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ከሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በጾታና ሥርዓተ ጾታ ምንነት፣ በሥነ ተዋልዶ ጤናና የጤና መታወክ እንዲሁም በጾታዊ ጥቃት ባሕሪያትና መሰል ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ጥቅምት 9/2017 ዓ/ም ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

- Details
The Collaborative Research and Training Center for Neglected Tropical Diseases (CRT-NTD) at Arba Minch University (AMU) has launched a critical initiative to address the burden of mycetoma, a neglected tropical disease (NTD). A two-day training program titled “Mycetoma-Epi Study Initiation and Data Collectors Training” took place from October 22 to 23 at the Wubete Hotel, Arba Minch. Click here to see more photos.
Read more: CRT-NTD Hosts Training on Mycetoma-Epi Study Initiation and Data Collection

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኬር ኢትዮጵያ (Care Ethiopia) ዓለም አቀፍ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ እና ቁጭሬ ወረዳ ለተወጣጡ 18 ወጣት ሴት አርሶ አደሮች በእንሰት መፋቂያ ማሽን አጠቃቀም ላይ ከጥቅምት 7-9/2017 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ