- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አይዪሲ ፕሮጀክት (AMU-IUC) በሁለተኛ ምዕራፍ የምርምር ውጤቶችን ወደ ማኅበረሰብ የማውረድ ፕሮግራም (Research Outreach) ከቦረዳ፣ ጨንቻ ዙሪያ፣ ጋጮ ባባ፣ ገረሴ፣ ካምባ፣ ቦንኬ እና ቆጎታ ወረዳዎች ለተወጣጡ እንሰት አብቃይ ሞዴል አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች ከታኅሣሥ 23-24/2017 ዓ/ም የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
A pivotal training workshop titled "Integrated Sustainable Land Management Strategies for a Sustainable Future" on January 2, 2025 concluded at Arba Minch University, uniting leading experts to confront pressing environmental issues within the Abaya and Chamo basins. This workshop was meticulously organized by the AMU-IUC program as a vital component of the project “Living with Uncertainty: Analyzing Rural Livelihoods and Rethinking Sustainability in the South Ethiopia Rift Valley System.” (RSP2).Click here to see more photos
- Details
Arba Minch University (AMU) Senate promoted ten academic staff to Associate Professorship Academic Rank position on January 2/2025 and its other earlier meeting. Click here to see more photos.
Read more: AMU Senate Promotes Ten Senior Staff to Associate Professorship Academic Rank Position
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን በአስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ እየሠራ ሲሆን ከሥራዎቹ አንዱ የሆነውን የተቋሙን ስትራቴጂክ ዕቅድ ክለሳ አከናውኖ ዛሬ ታኅሣሥ 23/2017 ዓ/ም በተከለሰው ረቂቅ ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ የውስጥ ግምገማ አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

