- Details
Arba Minch University School of Graduate Studies seeks to assign a competent and committed Ethiopian academic staff in the position of Post Graduate Research Coordination Office on merit base.
Read more: Vacancy Announcement for the Coordinator Position

- Details
The Ethiopian Journal of Business and Social Sciences (EJBSS) at Arba Minch University has been accredited by the Federal Ministry of Education for the next three years. This achievement marks EJBSS as the second nationally accredited journal in AMU’s history. Congratulations to AMU and all its supporters!

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ፈጠራና ልማት ማበልጸጊያ ማዕከል ‹‹SNV/RAYEE/›› ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር ሲያካሂዱት የቆዩት 2ኛ ዙር የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣት ሥራ ፈጣሪዎች ውድድር ማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት ጥቅምት 22/2017 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 2ኛ ዙር የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣት ሥራ ፈጣሪዎች ውድድር ማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ምርምርና ማኀበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አርባ ምንጭ ዲስትሪክት ጋር በመተባበር ከቅርንጫፉ ለተወጣጡ የኤሌክትሪክ ባለሙያዎች ከጥቅምት 21-23/2017 ዓ/ም የሙያ ብቃት ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ ትምህርትና ሥነ ባሕርይ ሳይንስ ት/ቤት የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለኮሚዩኒቲ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ‹‹የመማር ማስተማር ሥነ ዘዴ እና ጤናማ ተግባቦት ጤናማ የሥራ አካባቢን ለመፍጠር›› በሚል ርእስ ከጥቅምት 21-23/2017 ዓ/ም የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ሥልጠና ተሰጠ