
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የጋራ ኮርሶች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በዋናው ግቢ ለሚገኙ የሪሜዲያል ተማሪዎች ኦንላይን ፈተና አሰጣጥን አስመልክቶ ግንቦት 29/2016 ዓ/ም ገለጻ አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
Arba Minch University/AMU/ in collaboration with the Menzies School of Health Research in Australia launched capacity-building training in malaria genetic testing for instructors and experts from AMU’s College of Medicine and Health Sciences. This training marks a significant step towards revolutionizing malaria diagnosis and treatment in Ethiopia. Click here to see more photos.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹USAID-Feed the Future Ethiopia Transforming Agriculture›› ጋር በመተባበር በኦሮሚያ፣ ሲዳማና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ከሚገኙ ማኅበራት ለተወጣጡ ተወካዮች የእንሰት ማቀነባበሪያ ቴክኖሎጂ አጠቃቀምን አስመልክቶ ከግንቦት 21-25/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡