
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ በማታ፣ በሳምንት መጨረሻ እና በርቀት የትምህርት ፕሮግራሞች መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባ ምንጭ እና በሳውላ ማዕከል ተቀብሎ ከዚህ በታች በተጠቀሱ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ከ2017 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስተር ጀምሮ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡

- Details
NORHED-SENUPH II held a progress report workshop at Arba Minch University/AMU and a field visit to the Arba Minch area and Mirab Abaya districts on September 19, 2024. The project, which runs from 2022 to 2027, is a continuation of the NORHED-SENUPH I project, which began in 2014. Click here to see more photos.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲው የክርስትና እምነት ተከታይ ማኅበረሰብ፣ ለቀድሞ ምሩቃንና ለመላው የሀገራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2017 ዓ/ም የደመራና መስቀል በዓላት በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓላቱ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት፣ የመተሳሰብና የአብሮነት እንዲሆኑ ከወዲሁ መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡