
- Details
የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ዳይሬክቶሬት ለተማሪዎች መኝታ አገልግሎት ተቆጣጣሪዎች በስነ-ምግባር ደንብና በሙስና ወንጀል ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና የካቲት 16/2015 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለተማሪዎች መኝታ አገልግሎት ተቆጣጣሪዎች በስነ-ምግባር ደንብና በሙስና ወንጀል ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

- Details
አርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከአራቱም ፋከልቲዎች ለተወጣጡ 19 መምህራን ‹‹Basic Python for Environmental Data Processing›› በሚል ርዕስ ከየካቲት 4-14/2015 ዓ/ም 2ኛ ዙር የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹Basic Python for Environmental Data Processing›› በሚል ርዕስ 2ኛ ዙር የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የካቲት 16/2015 ዓ/ም የሽልማት መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የሽልማት መርሃ ግብር ተካሄደ