• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Conference
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
Final Ensent3 call.jpg
previous arrow
next arrow

የዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Thu, 16 November 2023 9:24 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ ‹‹Geography and Environmental Studies›› ት/ክፍል በ‹‹Environment and Natural Resource Management›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የመመረቂያ ጽሑፍ ኅዳር 3/2016 ዓ/ም የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

AMU-UNIDO hosted a half day Workshop on Fortifying Enset-Moringa Food Products

Details
Thu, 16 November 2023 9:13 am

Arba Minch University in collaboration with the United Nations Industrial Development Organization has organized a half-day popularization workshop on fortifying enset and moringa products on November 14, 2023.Click here to see more photos.

Read more: AMU-UNIDO hosted a half day Workshop on Fortifying Enset-Moringa Food Products

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በፐብሊክ ኢንተርፕሪነርሺፕ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 16 November 2023 5:59 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ፈጠራ፣ ልማትና ማፍለቂያ ማዕከል ከኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት /Entrepreneurship Development Institute/ ጋር በመተባበር ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ፐብሊክ ኢንተርፕሪነርሺፕ፣ ኢኖቬሽንና ሥነ ምኅዳር ላይ ያተኮረ ሥልጠና ከጥቅምት 29 - ኅዳር 1/2016 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በፐብሊክ ኢንተርፕሪነርሺፕ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

የሐዘን መግለጫ

Details
Tue, 14 November 2023 1:18 pm

መ/ር ተስፋዬ ፈረደ ገ/ማርያም ከእናታቸው ከወ/ሮ እቴነሽ ተፈራ ከአባታቸው አቶ ፈረደ ገ/ማርያም በቀድሞ ጎፋ ወረዳ ቡልቂ ከተማ ግንቦት 19/1960 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

በ‹‹Dereja Academy Accelerator Program›› በጋሞ ዞን ለሚገኙ ወጣቶች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቀቀ

Details
Tue, 14 November 2023 9:18 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል የደረጃ ዶት ኮም እህት ኩባንያ/Dereja.Com Sister Company/ ከሆነው ኢንፎማይንድ ሶሉሽንስ ‹‹Infomind Solutions›› እና ከጋሞ ዞን የሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ጋር በመተባበር ከአርባ ምንጭ ከተማ እና ከጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ለተወጣጡና ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች አዲስ ለተመረቁ ወጣቶች ከነሐሴ 26/2015 ዓ/ም  ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ወራት ሲሰጥ የነበረው በ‹‹Dereja Academy Accelerator Program›› ክሂሎት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ኅዳር 2/2016 ዓ/ም ተጠናቋል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በ‹‹Dereja Academy Accelerator Program›› በጋሞ ዞን ለሚገኙ ወጣቶች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቀቀ

  1. AMU Senate Promotes Nine Senior Staff to Associate Professorship Academic Rank Position
  2. የዩኒቨርሲቲው የ2016 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ ክንውን ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ
  3. የኦንጎታ ማኅበረሰብና ቋንቋ ላይ የሚካሄደው ጥናት የደረሰበት ደረጃ  ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ
  4. በ2015 በጀት ዓመት የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ኮሌጆች፣ ት/ክፍሎች/ ፋከልቲዎች፣ ተመራማሪዎችና የአስተዳደር ሠራተኞች ዕውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ

Page 178 of 564

  • 173
  • 174
  • 175
  • 176
  • 177
  • 178
  • 179
  • 180
  • 181
  • 182

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap