
- Details
Arba Minch University in collaboration with Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit (GIZ), the main German Development Agency, hosted Inception and Promotion Workshop on “Women in Agriculture and Rural Livelihoods” on February 14, 2023. Click here to see more pictures.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹GIZ›› ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ‹‹Women in Agriculture and Rural Livelihoods›› በሚል ርዕስ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ ተመራማሪዎችና መምህራን በተገኙበት የካቲት 6/2015 ዓ/ም ወርክሾፕ አካሂዷል፡፡ በወርክሾፑ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
ተማሪ አየለ አካሉ ከእናቱ ወ/ሮ ሙሉነሽ መርሻ እና ከአባቱ ከአቶ አካሉ ወልደኪዳን በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ሰሜን ሸዋ ዞን ሞጃና ወደራ ወረዳ ሰላ ድንጋይ ፍላገነት ቀበሌ በ1991 ዓ/ም ተወለደ፡፡ ተማሪ አየለ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በወረዳው እምቧይ ባድ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን በሳሲት አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እንዲሁም የመሰናዶ ትምህርቱን በሰላ ድንጋይ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት ተከታትሏል፡፡

- Details
ወ/ሮ ምሥራቅ ምስክር ከአባታቸው አቶ ምስክር ምንዳ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ካቡሬ ኮሎ በአርባ ምንጭ ከተማ ወዜ ቀበሌ ጥቅምት 12/1985 ዓ/ም ተወለዱ፡፡ ወ/ሮ ምሥራቅ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እና የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ያጠናቀቁ ሲሆን በአርባ ምንጭ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ3 ዓመት ሠልጥነው ጥቅምት 24/2005 ዓ/ም በፋርማሲ ቴክኒሺያንነት በደረጃ 4 ተመርቀዋል፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ከአግታ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ጋር በመተባበር ከጠቅላላ አገልግሎትና አውቶሞቲቭ ኢንጂነሪንግ ፋከልቲ ለተወጣጡ ባለሙያዎችና መምህራን በተሽከርካሪዎች አያያዝ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥተዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ