- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማዕከል ከዚህ በፊት ሲሠራ እንደቆየው ሁሉ በተማሪዎች መካከል የቢዝነስ ሃሳብ (Business Idea) ውድድር በማካሄድ አሸናፊዎችን መሸለም ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የቢዝነስ ሃሳብ (Business Idea) በማዘጋጀት መወዳደር የምትፈልጉ ተማሪዎች በውድድሩ እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል፡፡ ከምዝገባ በኋላ ስለቢዝነስ ዕቅድ አዘገጃጀት ሥልጠና የምንሰጥ መሆኑን እየገለጽን፡-
Read more: በቢዝነስ ሃሳብ ውድድር መሳተፍ ለምትፈልጉ ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት ከጥር 2011 ዓ/ም ጀምሮ በአርባ ምንጭ፣ ሳውላና በዩኒቨርሲቲው ኮሚዩኒቲ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ሲካሄድ የነበረው በICT መሣሪያዎች የተደገፈ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማስተማሪያ ስነ ዘዴ ማሻሻያ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት የመዝጊያ መርሃ ግብር ጥር 4/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በICT መሣሪያዎች የተደገፈ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማስተማሪያ ስነ ዘዴ ማሻሻያ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት የመዝጊያ መርሃ ግብር ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ረንረስ /RUNRES/ ፕሮጀክት ከ‹‹International Institute of Tropical Agriculture››፣ ‹‹University of Kwazulu-Natal››፣ ‹‹ETH-Zurich›› እና ከስዊዘርላንድ ልማት ተራድዖ ድርጅት (SDC) ጋር በመተባበር ከተማና ገጠርን በንጥረ ነገር ማስተሳሰር ላይ በሚሠራው ፕሮጀክት የ4ኛ ዓመት የፕሮጀክት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የምክክር ወርክሾፕ ከየካቲት 6-10/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ፓራዳይዝ ሎጅ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በረንረስ (RUNRES) ፕሮጀክት 4ኛ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ ዓመታዊ የምክክር ወርክሾፕ ተካሄደ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞና ጎፋ ዞኖች እንዲሁም ከጀርመኑ ሰሃይ ሶላር ማኅበር ጋር ለቀጣይ ሦስት ዓመታት በታዳሽ ኃይል ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት የካቲት 1/2015 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
Arba Minch University, Sahay Solar Association, Gamo and Gofa Zonal Administrations have signed a Memorandum of Understanding for the next three years to install off-grid solar systems for off-grid electrification, on February 8, 2023. see more photos
Read more: Three Years Joint Pact Signed to Extend Sahay Solar Project in Gamo and Gofa Zones