
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዳይሬክቶሬት 9ኛውን ሀገር አቀፍ ምርምር ለልማት ዓውደ ጥናት ከየካቲት 17-18/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
Arba Minch University hosted 9th national symposium on Research for Development at Main Campus, from February 24th to 25th, 2023. Click here to see more Photos.
Read more: AMU hosts 9th National Symposium on Research for Development

- Details
Arba Minch Water Technology Institute (AWTi) organizes the 21st International Symposium on Sustainable Water Resources”.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሮማንና ኃይለማርያም ፋውንዴሽን፣ ከቤልጂየሙ ኬዩሊዩቨን ዩኒቨርሲቲ/KU Leuven University/ እና ቢኦኤስ+/BOS+/ ከተሰኘ ድርጅት ጋር በመተባበር በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስና ረግረጋማ ቦታዎችን ወደ ነበሩበት ለመመለስ የተጀመረው የሙከራ /Pilot/ ፕሮጀክት አፈፃፀም ውጤታማና ለቀጣይ ሰፋፊ ሥራዎች ማሳያ ልምዶች እየተገኙበት መሆኑ ተገለጸ፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ ረግረጋማ ቦታዎችን መልሶ ለማልማት የተጀመረው የሙከራ ፕሮጀክት ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ