• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በደንበኛ አያያዝና የአመራርነት ክሂሎት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Sat, 25 February 2023 12:06 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት በደንበኛ አያያዝ፣ ፈጣን አገልግሎት አሰጣጥ እንዲሁም አመራርነት ክሂሎት ዙሪያ ከ5ቱም ካምፓሶች ለተወጣጡ ሴት መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞችና አመራሮች ከየካቲት 9-10/2015 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በደንበኛ አያያዝና የአመራርነት ክሂሎት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

‹‹Integrated Decision Support System›› በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Sat, 25 February 2023 12:00 pm

የአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከአሜሪካው ቴክሳስ ግብርናና ሜካኒካል ዩኒቨርሲቲ/ Texsas Agricultural & Mechanical University/ ጋር በመተባባር ‹‹Integrated Decision Support System (IDSS)›› በሚል ርዕስ ከጎረቤት ሀገራት ለመጡና ከሀገር ውስጥ ለተወጣጡ በውኃ ምኅንድስና፣ ግብርና፣ ኢኮኖሚክስ፣ አካባቢ ጥበቃና ሌሎች ዘርፎች የሚያስተምሩ መምህራንና ባለሙያዎች ከጥር 6-10/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ‹‹Integrated Decision Support System›› በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ

በታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Sat, 25 February 2023 11:43 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል ከሳሃይ ሶላር አሶሴሽን/Sahay Solar Association/ ጋር በመተባበር ከስዊዘርላንድ፣ ከጋሞና ጎፋ ዞኖች እንዲሁም ከዩኒቨርሲቲው ለተወጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎችና ተማሪዎች የፀሐይ ኃይልን ለመብራትና ለተለያየ አገልግሎት መጠቀም በሚያስችሉ ዘዴዎች /Photovoltaic Technology/ ዙሪያ ከጥር  30 - የካቲት 9/2015 ዓ/ም  ለተከታታይ 9 ቀናት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ

የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Fri, 24 February 2023 11:42 am

በ2015 የትምህርት ዘመን አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቅበላ ቀን የካቲት 22/2015 ዓ/ም፣ የምዝገባ ቀን የካቲት 23 እና 24 ቀን 2015 ዓ.ም ፣ ትምህርት የሚጀመርበት ቀን የካቲት 27 ቀን 2015 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡

ስለሆነም ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን ወደ ዩኒቨርሲቲው በሚትመጡበት ጊዜ፡-

Read more: የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ1.9 ሚልየን ብር ያስገነባውን የሻማ ቀበሌ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አስመረቀ

Details
Mon, 20 February 2023 11:22 am

 የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት በጨንቻ ዙሪያ ወረዳ በሚገኘው ሻማ ጎማ፣ ቀርጴ እና በሌ ቀርጴ መንደሮች ላይ በ1.9 ሚሊየን ብር ያስገነባውን የሻማ ቀበሌ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የካቲት 12/2015 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ ከፕሮጀክት ሥራው 400 ሺህ ብር ወጪ የተሸፈነው ማኅበረሰቡ በጉልበቱ ባበረከተው አስተዋፅዖ ነው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ1.9 ሚልየን ብር ያስገነባውን የሻማ ቀበሌ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አስመረቀ

  1. “Women in Agriculture and Rural Livelihoods” Project Inception and Promotion Workshop hosted
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹GIZ›› ጋር በመተባበር ‹‹Women in Agriculture and Rural Livelihoods›› በሚል ርዕስ ወርክሾፕ አካሄደ
  3. የሐዘን መግለጫ
  4. የሐዘን መግለጫ

Page 177 of 513

  • 172
  • 173
  • 174
  • 175
  • 176
  • 177
  • 178
  • 179
  • 180
  • 181

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap