
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ኀብረ-ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሠላም›› በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን 17ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን ኅዳር 23/2015 ዓ/ም በፓናል ውይይት አክብሯል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት የቀረቡ 5 ንድፈ ሃሳቦች የኢንስቲትዩቱ ተመራማሪዎችና መምህራን በተገኙበት ኅዳር 19/2015 ዓ.ም ተገምግመዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት ንድፈ ሃሳብ ግምገማ ተካሄደ

- Details
የ"CAF" "D" License" የእግር ኳስ አሠልጣኝነት ሥልጠና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዳሚና ከደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ከደቡብ ክልል ለተወጣጡ በሥራ ላይ ላሉ አሠልጣኞች የአሠልጣኝነት ሥልጠና ከኅዳር 20 - 29/2015 ዓ.ም እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የ"CAF" "D" License" የእግር ኳስ አሠልጣኝነት ሥልጠና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ነው

- Details
ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን “ሴቷን አከብራለሁ! ጥቃቷንም እከላከላለሁ!” በሚል መሪ ቃል ከሳውላን ካምፓስ ውጪ ባሉ በዩኒቨርሲቲው 5 ካምፓሶች ኅዳር 19/2015 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል፡፡ በዓሉም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ31ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሲዊዘርላንድ ሀገር ከሚገኝ "Eawag" ከተሰኘ የምርምር ማዕከል ጋር በመሆን ለውሃ አቅርቦትና አካባቢ ምኅንድስና ፋከልቲ መምህራን በሳኒቴሽን ዘዴና ቴክኖሎጂ ምርጫ /Sanitation System and Technology Choices/ በሚል ርዕስ ከኅዳር 15-16/2014 ዓ.ም ድረስ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡