• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በማኅበራዊ  ሳይንስና  ስነ-ሰብ እና በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጆች የምርምር ንድፈ ሃሳቦች ግምገማ ተካሄደ

Details
Fri, 25 November 2022 8:58 am

በማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ እና በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጆች የምርምር ማስ/ጽ/ቤቶች አማካኝነት 85 የምርምር  ንድፈ ሃሳቦች ቀርበው  ከኅዳር 9-10/2015 ዓ/ም ተገምግመዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በማኅበራዊ  ሳይንስና  ስነ-ሰብ እና በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጆች የምርምር ንድፈ ሃሳቦች ግምገማ ተካሄደ

የዕጩ ዶ/ር ስንታየሁ አሰፋ የፒ.ኤች.ዲ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Wed, 23 November 2022 3:36 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በማኔጅመንት ትምህርት ክፍል በማርኬቲንግ ማኔጅመንት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩት ዕጩ ዶ/ር ስንታየሁ አሰፋ ‹‹DRIVERS AND IMPEDIMENTS OF EXPORT PERFORMANCE፡ EVIDENCE FROM TEXTILE AND GARMENT ENTERPRISES IN ETHIOPIA››  በሚል ርዕስ የሠሩትን የምርምር ሥራ ኅዳር 7/2015 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች በተገኙበት አቅርበው ተገምግሟል፡፡  የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የዕጩ ዶ/ር ስንታየሁ አሰፋ የፒ.ኤች.ዲ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

ለሥራ ፈላጊ የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

Details
Wed, 23 November 2022 2:29 pm

የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሙያ ማበልፀጊያ ማዕከል ከጋሞ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ ልማት ጽ/ቤት ጋርና ከደረጃ ዶት ኮም/Dereja.Com Academy/  ከተባለ የግል ድርጅት ጋር በመተባባር ለአርባ ምንጭ ከተማ ሥራ ፈላጊ ወጣቶች ስለደረጃ ዶት ኮም አካዳሚ አክስለሬተር ፕሮግራም/Dereja.Com Academy Accelerator Program/ ሥልጠና ከኅዳር 3/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ3 ተከታታይ ወራት  እየሰጠ ነው፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለሥራ ፈላጊ የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

በደቡብ ክልል ለሚገኙ የቱሪዝም ባለሙያዎችና አመራሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 23 November 2022 8:25 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማኅበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስ/ጽ/ቤት እና የዩኒቨርሲቲው ባህልና ቋንቋ ጥናት ተቋም ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን እና ከደ/ብ/ብ/ሕ ክልላዊ መንግሥት ባህል፣ ቱሪዝምና ፓርኮች ልማት ቢሮ እንዲሁም ከጋሞ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባበር ‹‹የሙዚየም አደረጃጀት፣ አገልግሎት አሠጣጥና ተደራሽነት›› በሚል መሪ ቃል በደቡብ ክልል ካሉ ዞኖች ለተወጣጡ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ከኅዳር 5-6/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥተዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በደቡብ ክልል ለሚገኙ የቱሪዝም ባለሙያዎችና አመራሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ

ሥራ በማፈላለግ ላይ ለሚገኙ የአርባ ምንጭ ከተማ ሥራ አጥ ወጣቶች በሥራ ዝግጁነት/Job Readiness/ ላይ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 22 November 2022 2:24 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ ልማት መምሪያና ደረጃ ዶት ኮም/Dereja.Com/ ከተሰኘ የግል ድርጀት ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ  ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2013  እና 2014 ዓ/ም ተመርቀው ሥራ በማፈላለግ ላይ ለሚገኙ ወጣቶች በሥራ ዝግጁነት /Job Readiness/ ዙሪያ ኅዳር 7/2015 ዓ/ም  ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ሥራ በማፈላለግ ላይ ለሚገኙ የአርባ ምንጭ ከተማ ሥራ አጥ ወጣቶች በሥራ ዝግጁነት/Job Readiness/ ላይ ሥልጠና ተሰጠ

  1. በምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ ንድፈ ሃሳቦች ተገመገሙ
  2. በ“RUNRES/ረንረስ” ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር የሥራ አፈጻጸም ግምገማና የ2ኛ ምዕራፍ ዕቅድና የትግበራ አቅጣጫ ላይ ውይይት ተካሄደ
  3. ትምህርት ሚኒስቴር ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምስጋናና የዕውቅና ምስክር ወረቀት ሰጠ
  4. ቀጠናዊ የእንዱስትሪ ትስስር ፎረም ጉባዔ በአርባ ምንጭ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ተካሄደ

Page 197 of 513

  • 192
  • 193
  • 194
  • 195
  • 196
  • 197
  • 198
  • 199
  • 200
  • 201

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap