
- Details
Arba Minch University (AMU) launches AI-powered High Resolution Ethiopian Climate Data Store (AMU-Clim)” Project on March 10/2025 at Main campus. The project duration will be one year. Click here to see more photos.
Read more: AMU Launches AI-powered High Resolution Ethiopian Climate Data Store (AMU-Clim)” Project

- Details
በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የኮምፕዩቲንግና ሶፍትዌር ምኅንድስና ፋካልቲ አዘጋጅነት ˝Artificial Intelligence for Academic Research: Supercharge your Workflow˝ በሚል ርእስ የዘርፉ መምህራንና ተመራማሪዎች በተገኙበት የካቲት 28/2017 ዓ.ም ወርክሾፕ ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የማሪታይም ምኅንድስና ትምህርት ፕሮግራም ለመክፈት የሚያግዝ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናና ገለጻ ከማሪታይም ባለሥልጣን በመጡ ከፍተኛ ባለሙያዎች የካቲት 28/2017 ዓ/ም ተሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በማሪታይም ምኅንድስና የትምህርት ፕሮግራም ለመክፈት የሚያስችል ሙያዊ ሥልጠናና ገለጻ ተሰጠ

- Details
Arba Minch Institute of Technology (AMIT) organized an expert pre-launch preparatory requirements briefing program in collaboration with the Ethiopian Maritime Authority (EMA) to realize the long-anticipated launch of a Maritime Engineering program. This initiative aims to enhance Ethiopia's maritime capabilities despite the country being landlocked. Click here to see more photos.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2017 የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸምን (KPI) የገመገመ ሲሆን በሌሎች ትኩረት በሚሹ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያም ዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ/ም ከዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ጋር የጋራ ውይይት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡