
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ፈጠራና ልማት ማበልጸጊያ ማዕከል ‹‹SNV/RAYEE/›› ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር ሲያካሂዱት የቆዩት 2ኛ ዙር የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣት ሥራ ፈጣሪዎች ውድድር ማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት ጥቅምት 22/2017 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 2ኛ ዙር የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣት ሥራ ፈጣሪዎች ውድድር ማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ምርምርና ማኀበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አርባ ምንጭ ዲስትሪክት ጋር በመተባበር ከቅርንጫፉ ለተወጣጡ የኤሌክትሪክ ባለሙያዎች ከጥቅምት 21-23/2017 ዓ/ም የሙያ ብቃት ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ ትምህርትና ሥነ ባሕርይ ሳይንስ ት/ቤት የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለኮሚዩኒቲ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ‹‹የመማር ማስተማር ሥነ ዘዴ እና ጤናማ ተግባቦት ጤናማ የሥራ አካባቢን ለመፍጠር›› በሚል ርእስ ከጥቅምት 21-23/2017 ዓ/ም የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ሥልጠና ተሰጠ

- Details
AMU’s Department of Mathematics along with Ethiopian Norwegian Network in Computational Mathematics (ENNCOMAT) collaboratively held intensive two week training on scientific computing with python for female Mathematics and Statistics Graduates from September 30 to October 11, 2024. The training aimed to empower female graduates in mathematics and statistics with advanced scientific computing skills. Click here to see more photos.

- Details
AMU, Arba Minch, Ethiopia – In a substantial stride towards safeguarding the cultural heritage of the Gamo people, Arba Minch University (AMU) hosted a kickoff workshop for "Documenting the Indigenous Food System of the Gamo People in Southern Ethiopia" project on October 31, 2024. The project aims to document and conserve the rich Indigenous Food System associated with enset, a staple crop for the Gamo community. Click here to see more photos.