• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሠለጠናቸውን 5 ሺህ ያህል ተማሪዎችን ሊያስመርቅ ነው

Details
Wed, 06 October 2021 6:31 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሠለጠናቸውን 5 ሺህ ያህል ተማሪዎች በ3ኛ፣ በ2ኛ እና በመጀመሪያ ዲግሪ መርሃ-ግብሮች መስከረም 29/2014 ዓ.ም በዓባያ ካምፓስ ስቴዲዬም ለ34ኛ ዙር እንዲሁም የሳውላ ካምፓስ ተማሪዎችን መስከረም 30/2014 ዓ.ም በሳውላ ካምፓስ ለ4ኛ ዙር በደማቅ ሁኔታ ያስመርቃል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሠለጠናቸውን 5 ሺህ ያህል ተማሪዎችን ሊያስመርቅ ነው

ለ4ኛ ዓመት የኤሌክትሪካልና ኮምፕዩተር ምኅንድስና ተማሪዎች በሙሉ

Details
Tue, 05 October 2021 10:34 am

የ4ኛ ዓመት የኤሌክትሪካልና ኮምፕዩተር ምኅንድስና ተማሪዎች ከ2014 ዓ/ም ተመራቂ ባቾች ጋር እኩል እንዲመረቁ ለማድረግ ከሌሎቹ ተማሪዎች ቀድመው ወደ ኢንስቲትዩቱ በመግባት የ2ኛ ሴሚስተር ትምህርታቸውን በመጨረስ ለኢንተርንሺፕ እንዲወጡ ይቻል ዘንድ የፋከልቲው ተማሪዎች ቅድመ ዝግጅት በማድረግ መስከረም 30/2014 ዓ/ም ወደ ካምፓስ እንድትገቡና ከሰኞ ጥቅምት 01/2014 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት የሚጀመር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

    የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት

የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የ2014 ዓ/ም የምርምር ንድፈ ሃሳብ ተገመገመ

Details
Mon, 04 October 2021 11:18 am

የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከኢንስቲትዩቱ የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር የ2014 ዓ/ም የመጀመሪያ ዙር የምርምር ንድፈ ሃሳብ ግምገማ መስከረም 14/2014 ዓ/ም አካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ 

Read more: የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የ2014 ዓ/ም የምርምር ንድፈ ሃሳብ ተገመገመ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ክልል ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ ጋር የባዮ-ጋዝ ግንባታ ለማካሄድ ስምምነት ተፈራረመ

Details
Mon, 04 October 2021 11:18 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ክልል ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ ጋር በጋራ በመሆን በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ፣ ምዕራብ ዓባያ፣ ቁጫ፣ ጨንቻና ገረሴ ወረዳዎች ለማኅበረሰቡ የባዮ-ጋዝ ግንባታ ለማካሄድ መስከረም 4/2014 ዓ/ም የውል ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ በዚህም መሠረት ከዩኒቨርሲቲው ለሥራ ማስፈፀሚያ 1,875,000 (አንድ ሚሊየን ስምንት መቶ ሰባ አምስት ሺህ) ብር እና የቁሳቁስ ድጋፍ እንዲሁም ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ 4,054,115 (አራት ሚሊየን ሃምሳ አራት ሺህ አንድ መቶ አሥራ አምስት) ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ክልል ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ ጋር የባዮ-ጋዝ ግንባታ ለማካሄድ ስምምነት ተፈራረመ

ለአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የልምድ ልውውጥ መድረክ ተዘጋጀ

Details
Mon, 04 October 2021 11:18 am

የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በዋናው ግቢ ለተመደቡ የመጀመሪያ ዓመት 600 ወንድ ተማሪዎች መስከረም 14/2014 ዓ.ም የማነቃቂያና የልምድ ልውውጥ መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የልምድ ልውውጥ መድረክ ተዘጋጀ

  1. የሐዘን መግለጫ
  2. በጫሞ ሐይቅ ላይ ጠፍተው የነበሩ ሁለት የዓሳ ዝርያዎች መገኘታቸው ተገለጸ
  3. PG Entrance Exam Result 2014
  4. ‹‹የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት›› መርሃ-ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Page 268 of 513

  • 263
  • 264
  • 265
  • 266
  • 267
  • 268
  • 269
  • 270
  • 271
  • 272

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap