
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በልዩ ልዩ መስኮች በቅድመና ድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ያሠለጠናቸውን 303 ተማሪዎች ሰኔ 15/2017 ዓ/ም ለ8ኛ ጊዜ አስመርቋል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በልዩ ልዩ መስኮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

- Details
ከኢትዮጵያ መንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ምክክር መድረክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተባባሪነት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ከዚህ ቀደም የመሬት መንሸራተት አደጋ በደረሰበት ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ እየተገነባ የሚገኘው 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የደረሰበትን ደረጃ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ሰኔ /15 2017 ዓ/ም ጎብኝተዋል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ አየተገነባ የሚገኘውን ት/ቤት ጎበኙ

- Details
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቅድመ እና ድኅረ ምረቃ የትምህርት መርሐግብሮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ/ም አስመርቋል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በልዩ ልዩ መስኮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ38ኛ ጊዜ አስመረቀ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የእንስሳት ሳይንስ ት/ክፍል መምህርና ተመራማሪ ፕሮፌሰር ይስሃቅ ከቸሮ የተጻፈ "Scientific Research and Communication: A Guiding Principle and Techniques" የተሰኘ መጽሐፍ ሰኔ 12/2017 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲው ሰኔት አባላት በተገኙበት ተመርቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ ፕ/ር ይስሃቅ ከቸሮ መጽሐፍ ምረቃ መርሐ ግብር ተካሄደ
- Details
Arba Minch University seeks a competent and dedicated Ethiopian academic staff member to serve as co-editor-in-chief of the Arba Minch University Journal of Culture and Language Studies (AMU-JCLS)Download Full Vacancy Announcement (PDF)