- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ‹‹Computing and Software Engineering›› ፋከልቲ በ‹‹Computing and Information Technology›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር አስቻለው አረጋ የመመረቂያ ጽሑፍ ጥቅምት 7/2018 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል። የመመረቂያ ጽሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በ2018 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ እና በ2017 ትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመከታተል የማለፊያ ውጤት ላስመዘገባችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ቅበላና ምዝገባ ሐሙስና ዓርብ ጥቅምት 13 እና 14 ቀን 2018 ዓ/ም፣ ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ/ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡
- Details
Arba Minch University (AMU) along with French Centre for Ethiopian Studies (CFEE) co-hosted a book launching event of a book entitled “History of Women in Ethiopia” on October 10, 2025 in AMU, Main Campus. Reviewers from College of Social Sciences department of History and Heritage Management and English Language and Literature presented their critics on the book. Click here to see more photos.
Read more: AMU Co-hosted CFEE’s Book Launching Event: History of Women in Ethiopia
- Details
Arba Minch University (AMU) signed a strategic partnership Memorandum of Understanding (MoU) with the African Economic Research Consortium (AERC) at AMU President’s Office on October 14, 2025. Click here to see more photos.
Read more: Arba Minch University (AMU) Signs MoU with African Economic Research Consortium (AERC)
- Details
Arba Minch University (AMU) recently held a two-day PhD supervision training aimed at enhancing the advisory and coaching skills of its academic staff at Main Campus from October 13-14, 2025. The training is part of the Ethiopian Super-Stars project running from September 2023 to August 2026. Click here to see more photos.
- AMU-IUC Hosted Proposal Writing Workshops and Pivotal Joint Steering Committee Meeting
- AMU-SIFA JOB-FEET Enset Project: Enset Craft Training for SMEs in South Ethiopia
- የሞባይል አጭር የጽሑፍ መልእክትን በመጠቀም የፀረ ኤች.አይ.ቪ መድኃኒት አወሳሰድን ለማሻሻል የሚረዳ የትብብር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
- የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበር ጠቅላላ ጉባኤ ተካሔደ

