
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የውኃ ሀብት ምርምር ማዕከል አሜሪካ ከሚገኘው "WSSC" የተሰኘ ተቋም ጋር በመተባበር ከሐምሌ 28-29/2017 ዓ/ም "Understanding and Managing Disinfection Byproducts (DBPS) in Drinking Water" በሚል ርእስ ዓለም አቀፍ የንጹሕ መጠጥ ውኃ አጠባበቅ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዓለም አቀፍ የንጹሕ መጠጥ ውኃ አጠባበቅ ስታንደርድ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት 2ኛ ዙር ሀገራዊ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት መርሐ ግብር የአቅም ማጎልበቻ የአሠልጣኞች ሥልጠና ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 2ኛ ዙር ሀገራዊ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት መርሐ ግብር የአቅም ማጎልበቻ የአሠልጣኞች ሥልጠና በይፋ ተጀመረ

- Details
የዩኒቨርሲቲው ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በኮሌጁ የሚገኙ አራት የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞች የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ የውስጥ ግምገማ ሐምሌ 22/2017 ዓ/ም አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ የውስጥ ግምገማ አካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራር አካላት እና የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ላንቴ ቀበሌ በሚገኝ ተራራማ ስፍራ እና በዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች የአንድ ጀምበር የአረንገዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በዩኒቨርሲቲው ከ10 ሺህ በላይ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ሐምሌ 23/2017 ዓ/ም ለካውንስል አባላት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ