
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ቆላማ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ፣ ከባህር ዳርና መቀሌ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ‹‹Drugs for Neglected Diseases initiative (DNDi)›› ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ተቋም በተገኘ 167 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በጀት የተመደበለት በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታን ጫናና ሥርጭትን ለማወቅ እየተደረገ ያለው የምርምር ፕሮጀክት በሽታውን በምርመራ ለማረጋገጥ የሚያስችል የአልትራሳውንድ ማሽን አጠቃቀም ሥልጠና ለከፍተኛ ባለሙያዎች ተሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የቆዳ ስር ፈንገስ /Mycetoma/ በሽታን በአልትራሳውንድ ምርመራ ማውቅና መለየት የሚያስችል ሥልጠና ተሰጠ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል ‹‹Restoring Degraded Forest Ecosystem in the Rift Valley Escarpments of the Gamo Zone ,South Ethiopia for Improved Services and Biodiversity Conservation›› በተሰኘ ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ የሚሰራ ለ5 ዓመታት የሚቆይ አዲስ የምርምር ፕሮጀክት ባለድርሻ አካላት በተገኙበት መጋቢት 15/2017 ዓ/ም በይፋ አስጀምራል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል የተራቆቱ ደኖችን መልሶ ለማልማት የሚያስችል ፕሮጀክት አስጀመረ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት የ2017 ዓ/ም የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን የካውንስሉ አባላትና የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት መጋቢት 14/2017 ዓ.ም ግምግሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት የ2017 ዓ/ም የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እንዲሁም ከአይስ-አዲስ (ice-Addis) ጋር በመተባበር በኢንተርፕርነሪያል ጽንስ ሃሳብ፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ ዲጂታል ፕላትፎርሞችን መጠቀም ዙሪያ ተሞክሮን የማጋራትና ግንዛቤን መፍጠር የሚያስችል መድረክ መጋቢት 19/2017 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በሥራ ዕድል ፈጠራ ዙሪያ ተሞክሮን ማጋራትና ግንዛቤን መፍጠር የሚያስችል መርሃ ግብር ተካሄደ

- Details
Arba Minch University (AMU) hosted the 19th Annual Tuberculosis (TB) Research National Conference alongside with the World Tuberculosis Day (WTD) commemoration event aiming to tackle pressing issues on TB prevention and control in Ethiopia and beyond in collaboration with the Ministry of Health, Southern Ethiopia Regional Health Bureau, and the TB Research Advisory Council (TRAC) from March 21 to 23, 2025. The conference gathered health professionals, researchers, and policymakers under the theme, “Yes! We Can End TB: Commit, Invest, Deliver”. Click here to see more photos.
- AMU-IUC Rendered Five Day Digital Literacy Training for ICT Teachers
- AMU Commemorates 31st International Water Day and Graces GERD Trophy Transfer Ceremony
- Chinese Culture Day Colorfully celebrated at AMU: Chinese Ambassador to Ethiopia’s Visit, Book Donation, and Upcoming Future Collaborations
- AMU ELIC Coordination Center held ELIP Training Orientation for all Sawla Campus Instructors