• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የትምህርት ጥራትንና የተማሪዎችን ውጤት በዘላቂነት ለማሻሻል የትምህርት ዘርፍ ባለድርሻዎች ቅንጅት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

Details
Sat, 04 February 2023 3:32 pm

የትምህርት ጥራትንና የተማሪዎችን ውጤት በዘላቂነት ለማሻሻል የትምህርት ዘርፍ ባለድርሻዎች በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት ኃላፊዎችና በ2014 ዓ/ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ገለጹ፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የትምህርት ጥራትንና የተማሪዎችን ውጤት በዘላቂነት ለማሻሻል የትምህርት ዘርፍ ባለድርሻዎች ቅንጅት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

የዕጩ ዶ/ር ጋሻው ተፈራ እና የዕጩ ዶ/ር ተፈሪ ሀቱዬ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፎች ተገመገሙ

Details
Sat, 04 February 2023 2:18 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነሰብ ኮሌጅ በእንግሊዝኛ ቋንቋና ስነጽሑፍ ት/ክፍል በ‹‹English Language Teaching (ELT)›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩት ዕጩ ዶ/ር ጋሻው ተፈራ እና ዕጩ ዶ/ር ተፈሪ ሀቱዬ የመመረቂያ የምርምር ሥራቸውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎቻቸው በተገኙበት ጥር 24 እና 25/2015 ዓ/ም አቅርበዋል፡፡  የሁለቱም ዕጩ ዶክተሮች የመመረቂያ ጽሑፎች በአማካሪ ቦርዶቹ ተቀባይነትን አግኝተዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የዕጩ ዶ/ር ጋሻው ተፈራ እና የዕጩ ዶ/ር ተፈሪ ሀቱዬ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፎች ተገመገሙ

የጫሞ ሐይቅ ረግረጋማ ስፍራን መልሶ ለማልማት የሚያስችል ሦስት ሄክታር መሬት ተሰጠ

Details
Sat, 04 February 2023 1:22 pm

የጋሞ ዞን አስተዳደር አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ባቀረበው ጥያቄ መሠረት በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በጋንታ ኦቾሌ ቀበሌ የሚገኘውን ሦስት ሄክታር የጫሞ ሐይቅ ረግረጋማ መሬት መልሶ እንዲለማ ለሌቶ ዓሣ አስጋሪዎች ማኅበር ጥር 22/2015 ዓ.ም በይፋ አስረክቧል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጨኑ፡፡

Read more: የጫሞ ሐይቅ ረግረጋማ ስፍራን መልሶ ለማልማት የሚያስችል ሦስት ሄክታር መሬት ተሰጠ

አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ህንድ ሀገር ከሚገኘው ሂንዱስታን የቴክኖሎጂና ሳይንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የበይነመረብ የምርምር ዓውደ ጥናት አካሄደ

Details
Sat, 04 February 2023 10:34 am

የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የስነሕንፃና ከተማ ፕላን ፋከልቲ ሕንድ ሀገር ከሚገኘው ሂንዱስታን የቴክኖሎጂና ሳይንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመሆን በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የምርምር ዓውደ ጥናት ከጥር 22-23/2015 ዓ/ም በበይነመረብ አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ህንድ ሀገር ከሚገኘው ሂንዱስታን የቴክኖሎጂና ሳይንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የበይነመረብ የምርምር ዓውደ ጥናት አካሄደ

በ2015 የትምህርት ዘመን ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለምትመጡ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ

Details
Sat, 04 February 2023 9:44 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ1979 ዓ/ም ከተመሠረተ ጀምሮ አያሌ ኢትዮጵያውያንን በውሃ ምኅንድስና ዘርፍ ቀዳሚ አድርጎ ሲያሠለጥን የቆየ ሲሆን ወደ ዩኒቨርሲቲነት ካደገበት ከ1996 ዓ/ም ጀምሮ በበርካታ የምኅንድስና፣ የጤና፣ የግብርና፣ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ የማኅበራዊ ሳይንስና ስነሰብ፣ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ እንዲሁም በሕግ እና በስነትምህርትና ስነባህሪ ዘርፎች ምሁራንን በማፍራት ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

List of UG Programs AMU

Read more: በ2015 የትምህርት ዘመን ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለምትመጡ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ

  1. AMiT & HITS hosted 1st joint online symposium on Research in Architecture and Planning
  2. Call for Papers
  3. Vacancy
  4. የሐዘን መግለጫ

Page 181 of 513

  • 176
  • 177
  • 178
  • 179
  • 180
  • 181
  • 182
  • 183
  • 184
  • 185

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap