• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
photo_2026-02-26_10-34-33.jpeg
amuworkshop.jpg
previous arrow
next arrow

የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Sat, 07 October 2023 7:48 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ባች 5ኛ ዓመት ቅድመ ምረቃ ምኅንድስና ተማሪዎች እና የመደበኛ፣ የማታ እና የሳምንት መጨረሻ የድኅረ ምረቃ (ማስተርስ እና ፒ.ኤች.ዲ) 2ኛ ዓመት 1ኛ ሴምስቴርና ከዚያ በላይ ተማሪዎች ቅበላ፣ ምዝገባ እና ትምህርት የሚጀመርበት ቀን እንደሚከተለው እንዲሆን ተወስኗል፡፡

Read more: የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

በጋሞ ዞን ለሚገኙ ወጣቶች በ“Dereja Acadamy Accelerator Program” ላይ ያተኮረ ሥልጠና እየተሰጠ ነው

Details
Fri, 06 October 2023 1:16 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል የደረጃ ዶት ኮም እህት ኩባንያ/Dereja.Com Sister Company/ ከሆነው ኢንፎማይንድ ሶሉሽንስ “Infomind Solutions” እና ከጋሞ ዞን የሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ጋር በመተባበር ከአርባ ምንጭ ከተማ እና ከጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ለተወጣጡና ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች አዲስ ለተመረቁ ወጣቶች በ “Dereja Academy Accelerator Program”̋ ክሂሎት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ከነሐሴ 26/2015 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ወራት እየሰጠ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በጋሞ ዞን ለሚገኙ ወጣቶች በ“Dereja Acadamy Accelerator Program” ላይ ያተኮረ ሥልጠና እየተሰጠ ነው

AMU offers Training of Trainers on Instructional English and Project Proposal Writing for Grants

Details
Thu, 05 October 2023 9:27 am

Arba Minch University has offered the British Council-funded hybrid training of trainers on Instructional English for Secondary School Teachers and Project Proposal Writing for Grants for Instructors of English Language and Literature, Ph.D. candidates, and Masters Students in the field, from October 2-3, 2023. Click here to see more photos.

Read more: AMU offers Training of Trainers on Instructional English and Project Proposal Writing for Grants

የመጨረሻው የ“GAT” ምዝገባና የልምምድ ፈተና መውሰጃ ቀን ማስታወቂያ

Details
Thu, 05 October 2023 8:51 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለድኅረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የተመዘገባችሁ እንዲሁም ትምህርት ሚኒስቴር በገለጸው መሠረት ለድኅረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (GAT) ያልተመዘገባችሁና የልምምድ ፈተናውን (Mock Exam) ያልወሰዳችሁ አመልካቾች የምዝገባና የልምምድ ፈተና መውሰጃ የመጨረሻ ቀን ነገ መስከረም 25/2016 ዓ/ም ብቻ ስለሆነ ከወዲሁ ዕድሉን እንድትጠቀሙበት ዩኒቨርሲቲው እያሳሰበ ለመመዝገብ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቴሌ ብር ሱፐርአፕ https://portal.aau.edu.et ወይም ለዚህ ፈተና ብቻ በሚያገለግለው https://gat.aau.edu.et  መጠቀም የምትችሉ መሆኑን ይገልጻል፡፡

Read more: የመጨረሻው የ“GAT” ምዝገባና የልምምድ ፈተና መውሰጃ ቀን ማስታወቂያ

የሐዘን መግለጫ

Details
Thu, 05 October 2023 8:24 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ የሥራ ባልደረባ የነበሩት ኢንጂነር ፍቃዱ ፈጠነ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከቀድሞ አርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከአሁኑ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀይድሮሊክ ምኅንድስና ሐምሌ 5/1995 ዓ/ም እና የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀይድሮሊክና ፓወር ኢንጂነርንግ ኅዳር 10/2001 ዓ/ም አግኝተዋል፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

  1. የዕጩ ዶ/ር ከበደ ገልገሎ የ3ኛ ዲግሪ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ
  2. The Profile of Professor Teshome Yirgu Bayu
  3. The Profile of Professor Paulos Taddesse Shibeshi
  4. Call for Second Cohort Fellows

Page 181 of 560

  • 176
  • 177
  • 178
  • 179
  • 180
  • 181
  • 182
  • 183
  • 184
  • 185

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap