• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Conference
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
Final Ensent3 call.jpg
Final Ensent3 call.jpg
previous arrow
next arrow

በአሳታፊ ዘላቂ የመሬትና የውሃ አያያዝ ሥራ ዕቅድ አዘገጃጀት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 06 August 2021 10:56 am

በጫሞ ሐይቅ ዙሪያ ለሚሠራው አሳታፊ ዘላቂ የመሬትና የውሃ አያያዝ ሥራ ዕቅድ አዘገጃጀት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ከ10 ወረዳዎች ለተወጣጡ 58 የልማት ጣቢያ ሠራተኞችና የዘርፉ ባለሙያዎች ከሐምሌ 13/2012 ዓ/ም ጀምሮ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዓባያ ካምፓስ ለ7 ቀናት ተሰጥቷል፡፡ ሥልጠናው በጀርመን ልማት ተራድኦ ድርጅት/GIZ/ እና በግብርና ሚኒስቴር የዘላቂ መሬት አያያዝ ፕሮጀክት ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ያዘጋጁት ነው፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በአሳታፊ ዘላቂ የመሬትና የውሃ አያያዝ ሥራ ዕቅድ አዘገጃጀት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

ለ1ኛ ዓመት የክረምት ትምህርት ለመማር አመልክታችሁ ስም ዝርዝራችሁ በማስታወቂያ ሠሌዳ ለተገለፀ ተማራዎች በሙሉ

Details
Fri, 06 August 2021 10:53 am

በ1ኛ ዓመት የክረምት መርሃ-ግብር ለመመዝገብ አመልክታችሁ የስም ዝርዝራችሁ በማስታወቂያ ሠሌዳ የተገለፀ ተማሪዎች የትምህርት ክፍያና የምዝገባ ጊዜ ከነገ 29/11/2013 - 1/12/2013 ዓ.ም በመሆኑ በተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ ሬጅስትራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በመቅረብ የማስታወቂያ ሠሌዳው ላይ የተለጠፈውን የትምህርት ክፍያ ዝርዝር በማየት ክፍያ እየፈፀማችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይና ርቀት ት/ኮሌጅ

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ነባር የክረምት መርሃ-ግብር ተማሪዎች በሙሉ

Details
Fri, 30 July 2021 9:57 am

 የ2013 ዓ.ም የክረምት ትምህርት ምዝገባ የሚካሄደው ከሐምሌ 26-27/2013 ዓ.ም ሲሆን፡-  

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ነባር የክረምት መርሃ-ግብር ተማሪዎች በሙሉ

ለአ/ም/ዩ የአካዳሚክና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ፡-

Details
Fri, 30 July 2021 9:51 am

የእንግሊዝ ኤምባሲ የ UK መንግሥት የ “Chevening Scholarship Award” አሰጣጥን በተመለከተ በ28/11/2013 ዓ/ም የመጀመሪያ ዲግሪ ላላቸው የአ/ም/ዩ መምህራንና ሠራተኞች በበይነ-መረብ ማብራሪያ ይሰጣል ፡፡

በመሆኑም የመጀመሪያ ዲግሪና ሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ያላችሁ ሠራተኞች ለመወዳደር የሚያስችለውን ግንዛቤ ለማግኘት ከላይ በተጠቀሰው ዕለት ከቀኑ 8፡00 - 9፡30 ድረስ የሚካሄደውን ውይይት ከታች በቀረበው አድራሻ በመጠቀም መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

Read more: ለአ/ም/ዩ የአካዳሚክና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ፡-

በ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ችግኝ ተከላ አከናወነ

Details
Thu, 29 July 2021 2:13 pm

‹‹ኢትዮጵያን እናልብሳት›› በሚል መሪ ቃል በ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ቤሬ ተራራ ላይ በሚገኘው ተፋሰስና በሁሉም የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች ሐምሌ 20 እና 23/2013 ዓ/ም የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ችግኝ ተከላ አከናወነ

  1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2013 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አካሄደ
  2. HEART Convention: AMU to go whole hog for higher grounds
  3. ማስታወቂያ: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ በሙሉ
  4. የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ለመ/ር ወርቁ ውበት የመታሰቢያ ሻማ ማብራት ፕሮግራም አካሄደ

Page 333 of 571

  • 328
  • 329
  • 330
  • 331
  • 332
  • 333
  • 334
  • 335
  • 336
  • 337

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap