- Details
The Ethiopian Journal of Water Science and Technology (EJWST) is an open access journal hosted by Arba Minch University, Water Technology Institute. EJWST is a multidisciplinary double-blind peer-reviewed journal publishes original research papers, critical reviews and technical notes which are of regional and international significance on all aspects of the water science, technology, policy, regulation, social, economic aspects, management and applications of sustainable of water to cope with water scarcity.
- Details
ውድና የተከበራችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ተገባዶ የመጀመሪያዉ ደረጃ የዉሃ ሙሌት በመጠናቀቁ በድጋሚ እንኳን ደስ አለን፡፡ ቀሪዉን የግንባታ ሥራ ለማጠናቀቅ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፍተኛ ተነሳሽነት በማሳየት ላይ ይገኛል፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማገኅበረሰብም ቀደም ሲል ስናደርግ እንደነበርነዉ ሁሉ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይም የዜግነት አሻራችንን ማስቀመጡን መቀጠል ይጠበቅብናል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ
- Details
The Foundation Fiat Panis in its 12th August, 2020, press release issued at Ulm, Germany, stated that its biennial Josef G Knoll European Science Award 2020 is awarded to 3 praiseworthy researchers, AMU’s researcher and lecturer, Dr Addisu Fekadu, who did PhD from KU Keuven, Belgium; followed by Zambian Dr Thomas Daum, University of Hohenheim and Dr Arndt Feuerbacher of Humboldt University of Berlin.
Read more: Dr Addisu Fekadu wins Josef G Knoll European Science Award 2020
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት አባላትና አመራሮች በዩኒቨርሲቲው የተለያዩ ካምፓሶች እየተከናወኑ የሚገኙ የግንባታ ሥራዎች ያሉበትን ሁኔታ ሐምሌ 10/2012 ዓ/ም ጎብኝተዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ቢዝነስና ልማት ም/ፕሬዝደንት ወ/ሮ ታሪኳ ወ/መድኅን ጉብኝቱ በዩኒቨርሲቲ በካፒታል በጀት እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የግንባታ ፕሮጀክቶች ያሉበትን የአፈፃፀም ደረጃና ተግዳሮቶች በአካል በማየት ለቀጣይ ሥራዎች አቅጣጫና ውሳኔ ለመስጠት የሚረዱ ሀሳቦች ለማግኘት የተዘጋጀ ነው ብለዋል፡፡ መሰል ጉብኝቶች ለዘርፉ ያላቸው ፋይዳ ጉልህ መሆኑን የጠቆሙት ወ/ሮ ታሪኳ በዩኒቨርሲቲው ተጀምረው የቆዩ በዋናው ግቢና ዓባያ ካምፓስ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ከኮንትራክተሮቹ ጋር የጋራ መግባባት ላይ መደረሱን እንዲሁም ሌሎች ስትራቴጂዎች ተቀይሰው እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የሚገኙ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ