• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Events
    • Community and Science Open Day
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-11-20_11-11-46.jpeg
previous arrow
next arrow

የሥርዓተ ትምህርት መከታተያ ሶፍትዌርን በተመለከተ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 03 November 2025 11:45 am

የዩኒቨርሲቲው ተቋማዊ ጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት በዩኒቨርሲቲው የበለጸገ ‹‹Curriculum Monitoring Dashboard›› በተሰኘ የሥርዓተ ትምህርት መከታተያ ሶፍትዌር አጠቃቀምን አስመልክቶ ለቴክኖሎጂ እና ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች ፋከልቲ ዲኖች፣ ሳይንትፊክ ዳይሬክተሮች፣ ፋከልቲ ተጠሪዎችና ለተቋማዊ ጥራት ማረጋገጫ አስተባባሪዎች ጥቅምት 20/2018 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የሥርዓተ ትምህርት መከታተያ ሶፍትዌርን በተመለከተ ሥልጠና ተሰጠ

ዩኒቨርሲቲው ከፌዴራል ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ልኡካን ጋር ውይይት አካሄደ

Details
Mon, 03 November 2025 11:30 am

የፌዴራል ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ልኡካን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት በዕውቅና (Accreditation)፣ የኢንደስትሪ ትስስር፣ የልማት ሥራዎች እና የትብብር ሥራዎች ዙሪያ ውይይትና ምልከታ አካሂደዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ዩኒቨርሲቲው ከፌዴራል ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ልኡካን ጋር ውይይት አካሄደ

ሳውላ ካምፓስ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር አካሄደ

Details
Thu, 30 October 2025 9:24 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በ2018 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በካምፓሱ ለተመደቡ አዲስ ገቢ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ሳውላ ካምፓስ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር አካሄደ

የብዝኀ ሕይወት ቁጥጥርና ማኅበረሰብ አቀፍ ጥበቃ ማከናወን የሚያስችል የካሜራ አያያዝ ዘዴዎች ወርክሾፕ ተካሄደ

Details
Thu, 30 October 2025 9:11 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹BioRES›› ፕሮጀክትና በሊድስ(LEEDS) ዩኒቨርሲቲ ትብብር የብዝኀ ሕይወት ቁጥጥርና ማኅበረሰብ አቀፍ ጥበቃ ማከናወን በሚያስችሉ የካሜራ አጠቃቀም ዘዴዎች ዙሪያ የዘርፉ ተመራማሪዎችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ጥቅምት 16/2018 ዓ/ም ወርክሾፕ ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የብዝኀ ሕይወት ቁጥጥርና ማኅበረሰብ አቀፍ ጥበቃ ማከናወን የሚያስችል የካሜራ አያያዝ ዘዴዎች ወርክሾፕ ተካሄደ

URGENT: Final Registration Notice for Postgraduate Studies

Details
Thu, 30 October 2025 5:50 am

This is to inform all prospective postgraduate students who have applied to Arba Minch University (AMU) that the official registration process is currently ongoing.

The deadline for registration is November 5, 2025. All concerned applicants are strongly advised to report to the Registrar and Alumni Directorate Office as soon as possible to complete their official registration formalities before the deadline.

Failure to register within the specified period may result in forfeiture of admission.

Read more: URGENT: Final Registration Notice for Postgraduate Studies

  1. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ/ም የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ፊርማ ተካሄደ
  2. በዋናው ግቢ ለተመደቡ የ2018 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ አቀባበል ተካሄደ
  3. የዩኒቨርሲቲው ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያውን የመምህራን የጋራ ጉባኤ አካሄደ
  4. ጫሞ ካምፓስ በምርምር ኅትመት እና ግራንት ፕሮጀክቶችን በማሸነፍ የተሻለ አፈጻጸም ላላቸው የዕውቅና  መርሐ ግብር አካሄደ

Page 6 of 544

  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap