• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት የመድኃኒትና የወንጀል ጽ/ቤት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ተግባራዊ የሚሆን ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

Details
Tue, 20 May 2025 6:28 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት የመድኃኒትና የወንጀል ጽ/ቤት በተገኘ ሰባ ዘጠኝ ሺህ አምስት መቶ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓትን ለማሻሻል እንዲሁም የፍትሕና የነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ተደራሽነትና ጥራትን ለማሳደግ ያለመ የትብብር ፕሮጀክት ሚያዝያ 25/2017 ዓ/ም ይፋ አድርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኙ ስምንት ዞኖች ተግባራዊ የሚሆን ነው፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት የመድኃኒትና የወንጀል ጽ/ቤት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ተግባራዊ የሚሆን ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

ለኢትዮ ቴሌኮም አምባሳደር ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 20 May 2025 6:12 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካትቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ከኢትዮ ቴሌኮም ደቡብና ደቡብ ምዕራብ ሪጂን ጋር በመተባበር ለኢትዮ ቴሌኮም አምባሳደር ተማሪዎች እና ለእናት መቀነት ተጠቃሚዎች በኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎትና በሥሩ የሚገኙ የተለያዩ ሥራዎችን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሚያዝያ 25/2017 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለኢትዮ ቴሌኮም አምባሳደር ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

በጥያቄና መልስ ውድድር ላይ ለሚሳተፉ ተማሪዎች ገለጻ ተሰጠ

Details
Tue, 20 May 2025 6:05 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በመጪው ግንቦት ወር ላይ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሚካሄደውን የውኃና ሃይድሮ ዲፕሎማሲ ፎረም አስመልክቶ በሚካሄደው የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የጥያቄና መልስ ወድድር ላይ ለሚሳተፉ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተማሪዎች ሚያዝያ 25/2017 ዓ/ም ወድድሩን አስመልክቶ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በጥያቄና መልስ ውድድር ላይ ለሚሳተፉ ተማሪዎች ገለጻ ተሰጠ

‹‹AMU Tech HUB›› የተሰኘ የተማሪዎች ክበብ ተመሠረተ

Details
Tue, 20 May 2025 5:57 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ‹‹AMU Tech HUB›› የተሰኘ የተማሪዎች ክበብ ምሥርታ መርሃ ግብር ሚያዝያ 8/2017 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ‹‹AMU Tech HUB›› የተሰኘ የተማሪዎች ክበብ ተመሠረተ

AMU, Ayuda en AcciÓn, Qomar Spanish Food Company, Madrid Polytechnic University Kick off a Partnership Project on Moringa Market System in South Ethiopia Region

Details
Fri, 16 May 2025 7:12 am

AMU, Ayuda en AcciÓn, Qomar Spanish Food Company and Madrid Polytechnic University kicked off a new project entitled “Innovation in the Development of the Moringa Market system (INNMORE)” at Tourist hotel, Arba Minch, Ethiopia, on 13th May, 2025. The project fund was donated by Spanish Cooperation and Arba Minch University (AMU) involves as a lead partner whereas the local cooperative partners from Wolaita and Gamo Zones will be the project focus areas.  AMU officials, project team members from Addis Ababa and Wolaita, higher officials and different sector leaders from Gamo and Wolaita zones, community members from the two zones cooperatives and private sectors invited participants graced the event. Click here to see more photos.

Read more: AMU, Ayuda en AcciÓn, Qomar Spanish Food Company, Madrid Polytechnic University Kick off a...

  1. AMU, Christian Aid Inaugurate Exceptional Off-Grid Rural Electrification Micro Hydropower Project at Dingamo 
  2. A Call for Research Applicants
  3. AMU, Aarhus and Jimma Universities, FDRE TVTI, Associate Partners Kick off a Five-Year Future-Enset Project worth 200 Million ETB
  4. የሃዘን መግለጫ

Page 5 of 513

  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap