- Details
"HUMAN BRiDGE" የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል የሚሆኑ ዘመናዊና በሪሞት የሚሠሩ 240 የታካሚና የቀዶ ጥገና ክፍል አልጋዎች፣ ፍራሾች፣ ዊልቸሮች፣ ክራንቾች፣ የቀዶ ጥገና ክፍል መብራቶች እና ሌሎች የሕክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ ሚያዝያ 22/2015 ዓ/ም ለሆስፒታሉ አስረክቧል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: "HUMAN BRiDGE" የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርቲ የማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሠላም ሚኒስቴር እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ‹‹ሀገር በቀል ዕሴቶችን ለዘላቂ ሠላምና ጠንካራ ሀገራዊ መንግሥት ግንባታ›› በሚል ርዕስ ከሚያዝያ 20-21/2015 ዓ/ም ሀገራዊ አውደ ጥናት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹ሀገር በቀል እሴቶችን ለዘላቂ ሠላምና ጠንካራ ሀገራዊ መንግሥት ግንባታ›› በሚል ርዕስ አውደ ጥናት ተካሄደ
- Details
Arba Minch University Renewable Energy Technology Research Center has launched a grand research project collaboratively with Centre for Crop Health and Protection /CHAP/ and Space and Water Solutions/LENKE/ on "Optimizing Energy Demand in Rural Communities via Precision Agriculture Technology (SWIFT)", on April, 26, 2023. Click here to see the Pictures!
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋርዳ ማርታ ወረዳ የ18.9 ሚሊየን ብር አዲስ የትብብር ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
- የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ
- የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ “Jhpiego” ከተሰኘ ድርጅት ጋር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትብብር እየሠራ ነው
- AMU-IUC Conducted PhD Research Dissemination and Gap Identification Workshop on Maternal and Child Health

