• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Conference
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
Final Ensent3 call.jpg
previous arrow
next arrow

ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

Details
Mon, 31 July 2023 8:25 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲው ምሩቃን በሀገር አቀፍና በዓለም አቀፍ ተቋማት በሚቀጠሩበት ወይም ተቀጥረው እየሠሩ ባሉበት ጊዜ የሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃ ትክክለኛነት ይጣራልን ጥያቄዎችን እየተቀበለ የትምህርት ማስረጃ አጣርቶ በማረጋገጥ በተከታታይ ምላሽ በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ምልከታ አደረጉ

Details
Fri, 28 July 2023 12:02 pm

 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመጀመሪያ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና አሰጣጥ ሂደትን ዛሬ ሐምሌ 21/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው ተመልክተዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ምልከታ አደረጉ

የእንሰት አመራረትን ማዘመን፣ እሴትን በመጨመር የእንስሳት መኖ አዘገጃጀትና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶችን ማሻሻል ላይ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 26 July 2023 1:42 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹AMU-IUC›› ፕሮጀክት V ጋር በመተባበር ‹‹Evidence-based Training for Model Farmers and Stakeholders on Solutions to Challenges of Enset Production and Livestock Feed Security in Gamo Zone, Southern Ethiopia›› በሚል ርእስ ከጋሞ ዞን ሰባት ወረዳዎች ለመጡ አርሶ አደሮችና የዘርፉ ባለሙያዎች ከሐምሌ 05-08/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የእንሰት አመራረትን ማዘመን፣ እሴትን በመጨመር የእንስሳት መኖ አዘገጃጀትና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶችን ማሻሻል ላይ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ቅድመ ዝግጅት አጠናቀቀ

Details
Wed, 26 July 2023 8:16 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበው የመጡ የመጀመሪያ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች፣ ፈታኞች፣ የፈተና አስፈጻሚዎችና አስተባባሪዎች ቅበላና አጠቃላይ የፈተና አሰጣጥ ገለጻ ሲያካሂድ ቆይቷል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በስድስቱም ካምፓሶቹ 11,773 ወንድ እና 12,354 ሴት በድምሩ 24,127 ተማሪዎች የተቀበለ ሲሆን በትምህርት ሚኒስቴር መርሃ ግብር መሠረት ፈተናውን ከሐምሌ 19/2015 ዓ/ም ጀምሮ የሚወስዱ ይሆናል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ቅድመ ዝግጅት አጠናቀቀ

በእንጨት ለቀማ ለሚተዳደሩ በፕሮጀክት የታቀፉ ሴቶች የሕይወት ክሂሎትና ሥራ ፈጠራ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 25 July 2023 1:54 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከራእይ ፕሮጀክት እና ከአርባ ምንጭ ከተማ ሴቶችና ሕፃናት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ከውሃ ምንጭ ቀበሌ ሃይላንድ መንደር ለተወጣጡ በእንጨት ለቀማ ለሚተዳደሩና በፕሮጀክቱ ለታቀፉ 91 ሴቶች ሐምሌ 7/2015 ዓ/ም የሕይወት ክሂሎትና ሥራ ፈጠራ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በእንጨት ለቀማ ለሚተዳደሩ በፕሮጀክት የታቀፉ ሴቶች የሕይወት ክሂሎትና ሥራ ፈጠራ ሥልጠና ተሰጠ

  1. የሐዘን መግለጫ
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ6ኛ ጊዜ አስመረቀ
  3. Arba Minch University Sawla Campus graduated 6th Batch of 95 undergraduates
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ36ኛ ጊዜ አስመረቀ

Page 198 of 564

  • 193
  • 194
  • 195
  • 196
  • 197
  • 198
  • 199
  • 200
  • 201
  • 202

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap