- Details
ሐምሌ 3 ቀን 2017 ዓ.ም
የክረምት ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር የክረምት ተማሪዎች በሙለ፤
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቅድመ-ምረቃ እና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራም በክረምት መርሃ ግብር ትምህርታችሁን ስትከታተለ ሇነበራችሁ ነባር ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የመግቢያ ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ሐምሌ 12 እና 13 ቀን 2017 ዓ.ም እንድሁም የምዝገባ ቀን ሰኞ እና ማክሰኞ ሐምሌ 14 እና 15 ቀን 2017 ዓ.ም በየካምፓስ፣ በየኮሌጅ፣ በየኢንስቲቲዩት ሬጅስትራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች የሚካሄድ ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው ከምዝገባው ጎን ሇጎን ሰኞ ሐምሌ 14 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡ በመሆኑም በተጠቀሱት ቀናትና ቦታዎች በመገኘት ምዝገባ መፈጸም እና ትምህርት መጀመር የምትችለ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃሇን፡፡
- Details
Arba Minch University seeks a competent and committed Ethiopian academic staff to serve as the Language Editor for the Ethiopian Journal of Business and Social Sciences (EJBSS).Download Full Vacancy Announcement (PDF)
- Details
Arba Minch University seeks to assign a competent and committed Ethiopian academic staff to serve as the Editorial Manager for the OMO International Journal of Sciences (OMO Int. J. Sci.) Download Full Vacancy Announcement (PDF)
- Details
Project Title: “Food Security in the Face of Climate Change: Resilient Enset
Production with Less Resource Use (Future-Enset )” DFC File No. 25-12-
AU Download Full Call for Applications (PDF)
- Details
Arba Minch University (AMU), in collaboration with the Institutional University Cooperation (IUC) project, has taken a major leap forward in digital transformation and research excellence by hosting a week-long capacity-building initiative focused on High-Performance Computing (HPC).Click here to see more photos

