- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት፣ ከፌደራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ ከኢትዮጵያ ሕግ ትምህርት ቤቶች ማኅበር እና ከአውሮፓ ኅብረት ጋር በመተባበር የተዘጋጀው 10ኛው አገርአቀፍ የሕግ ተማሪዎች "ምስለ ችሎት" (Moot Court) ውድድር በደማቅ የፍጻሜ መርሃግብር ተጠናቋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
Arba Minch University, through its Renewable Energy Technology Research Center and in collaboration with the Sahay Solar Association, has officially inaugurated a 5-kilowatt (kW) solar power infrastructure project at Dada Health Center in Geze Gofa Wereda, Gofa Zone, on May 12, 2026. Click here to see more photos.
Read more: AMU Inaugurates Solar Energy Infrastructure at Dada Health Center in Gofa Zone
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል ከሳሃይ ሶላር አሶሼሽን ጋር በመተባበር በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በዳዳ ጤና ጣቢያ የ5 ኪሎ ዋት የሚያመነጭ የሶላር ኃይል ማመንጫ መሠረተ ልማት ግንቦት 4/2018 ዓ.ም በድምቀት አስመርቋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጎፋ ዞን በዳዳ ጤና ጣቢያ የ5 ኪሎ ዋት የሶላር ኃይል ማመንጫ መሠረተ ልማት አስመረቀ
- Details
Arba Minch University has unveiled a comprehensive scientific baseline assessment for the KfW-funded Sustainable Land Management Phase V (SLM-V) Project on May 7, 2026, aimed at restoring and protecting the Lake Chamo watershed. The findings were presented to representatives from the Embassy of Germany in Ethiopia, KfW Development Bank, GIZ Ethiopia, and other development partners engaged in watershed restoration and climate resilience initiatives. Click here to see more photos.
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር፣ ከትምህርት ሚኒስቴር እንዲሁም ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ስፖርት ቢሮና ከጋሞ ዞን ባህልና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የክልሉን ቋንቋዎች ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ጋር ማስተሳሰር ያለመ ለቋንቋ ተመራማሪዎች እና ባለሙያዎች ከሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቀቀ። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ቋንቋዎችን ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ጋር ለማስተሳሰር ያለመ የመጀመሪያ ዙር የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሰጠ


