የሰላም ሚኒስቴር ከትምህርት ሚኒስቴርና ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመቀናጀት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሁለተኛና የሦስተኛ ዓመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አሠልጥኖ ስምሪት ለመስጠት የተዘጋጀ የክረምት ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት ተሳታፊዎችን ‹‹ብዝኃነት ለአብሮነት›› በሚል መሪ ቃል ከሰኔ 15 - 19 /2016 ዓ/ም የሚቆይ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ“Computing and Software Engineering  Faculty” በ “Computing and Information Technology” ትምህርት ፕሮግራም የ3 ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ክብረአብ አዳነ “DETECTING PHISHING WEBSITES USING MACHINE LEARNING, DEEP LEARNING, AND FEATURE SELECTION TECHNIQUES ” በሚል ርዕስ ያከናወነውን የ3ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራ የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ሰኔ 19/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በዋናው ግቢ አዲሱ አዳራሽ ያቀርባል፡፡

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በኮምፕዩተር ሳይንስና ሶፍትዌር ምኅንድስና ፋከልቲ አዘጋጅነት በተመራቂ ተማሪዎች የተሠሩ የተለያዩ የሶፍትዌር ፕሮጀክቶች ኤግዝቢሽን ሰኔ 12/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University (AMU) from Ethiopia along with CY Cergy Paris University (CYU) from France co-hosted three day training on geothermal energy from June 5th -7th, 2024, in AMU Main Campus. Staff from the fields of water technology, engineering, and geology gathered for the training aimed to equip participants with scientific knowledge and practical skills crucial for the exploration and utilization of geothermal resources. Click here to see more photos.

AMU along with U.S based English Language Fellow group has organized a three-day training on teaching principles and tips for career success for instructors of the university from 5th to 7th June, 2024, at Main Campus. Click here to see more photos.