- Details
Arba Minch University inked two-year academic cooperation agreement with CY Cergy Paris University, France and officially launched a collaborative project that aims to train students on geothermal exploration, on October 6, 2023.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል ከደረጃ ዶት ኮም ድርጅት ጋር በመተባበር ለመምህራን፣ ለዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ ለሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ቡድን መሪዎች “Key Players of Career Development Path for Fresh Graduates” በሚል ርዕስ ዙሪያ መስከረም 25/2016 ዓ/ም ሴሚናር አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ዳይሬክቶሬት በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚገኙ ሁለት መቶ አካል ጉዳተኛና ችግረኛ ተማሪዎች መስከረም 25/2016 ዓ/ም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለሁለት መቶ አካል ጉዳተኛና ችግረኛ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ም/ፕሬዝደንቶችና በፕሬዝደንት ጽ/ቤት ሥር ያሉ ዳይሬክተሮች የ2016 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ መስከረም 24/2016 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ም/ፕሬዝደንቶችና በፕሬዝደንት ጽ/ቤት ሥር ያሉ ዳይሬክተሮች የ2016 ዓመታዊ ዕቅድ ተፈራረሙ
- Details
- ፈተና የሚጀምረው ማክሰኞ 29/01/2016 ዓ.ም መሆኑን
- የምትፈተኑበትን ካምፓሰ፣ ቀንና ሰዓት በ28/01/2016 ዓ.ም ከ4፡00 ሰዓት ጀምሮ ዋናው ግቢ ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ እንዲታዩት እንዲሁም ጎፋ ሳውላ ካምፓስ ለመፈተን ያመለከታችሁ በካምፓሱ ማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ እንዲታዩ፤
- በፈተና ጊዜ ሞባይል ስልክና ሳይንቲፊክ ካልኪዩለተር የማይፈቀድ መሆኑን እያሳወቅን፤
Read more: የ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ትምህርት መግቢያ ፈተና (GAT) አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን ላመለከታችሁ አመልካቾች በሙሉ