የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የጋራ ኮርሶች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በዋናው ግቢ ለሚገኙ የሪሜዲያል ተማሪዎች ኦንላይን ፈተና አሰጣጥን አስመልክቶ ግንቦት 29/2016 ዓ/ም ገለጻ አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University/AMU/ in collaboration with the Menzies School of Health Research in Australia launched capacity-building training in malaria genetic testing for instructors and experts from AMU’s College of Medicine and Health Sciences. This training marks a significant step towards revolutionizing malaria diagnosis and treatment in Ethiopia. Click here to see more photos.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹USAID-Feed the Future Ethiopia Transforming Agriculture›› ጋር በመተባበር በኦሮሚያ፣ ሲዳማና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ከሚገኙ ማኅበራት ለተወጣጡ ተወካዮች የእንሰት ማቀነባበሪያ ቴክኖሎጂ አጠቃቀምን አስመልክቶ ከግንቦት 21-25/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 1/2016 ዓ/ም በሚያካሂደው የዩኒቨርሲቲው የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ እንድትገኙ ለክቡራትና ክቡራን እንግዶቻችን ጥሪ ማስተላለፋችን ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ በሌሎች ክልላዊ ሥራ ጉዳዮች ምክንያት የምረቃው ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር እያሳወቅን በቀጣይ ምረቃው የሚከናወንበትን ጊዜ የምናሳውቅ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከድሪም ፎር ዴቨሎፕመንት ድርጅት/Dream for Development International Ethiopia/ እና ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በመተባበር ‹‹ምርጫ ለሀገር ህልውና ግዴታ ነው ወይስ አይደለም?›› በሚል ርእስ ግንቦት 22/2016 ዓ/ም በት/ቤቱ ተማሪዎች መካከል ክርክር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡