
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ማስማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሠራተኞች "አንድነት ለተሻለ ተቋም ግንባታ" በሚል መሪ ቃል የአብሮነት መርሃ ግብር ሐምሌ 6/ 2017 ዓ/ም የተካሄደ ሲሆን የ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑንም ኮሌጁ ገልጿል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ ስኬቶች ያስመዘገበበት መሆኑን የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ገለጸ

- Details
የዩኒቨርሲቲው ‹‹RUNRES›› ፕሮጀክት ከብርብር ከተማ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽ/ቤት እና በብርብር ከተማ የተፈጥሮ የአፈር ማዳበሪያ አምራች ማኅበር ጋር በመተባበር ማዘጋጃ ቤታዊ ኦርጋኒክ ቆሻሻን ወደ ተፈጥሮ አፈር ማዳበሪያ መቀየርን አስመልክቶ ሰኔ 30/2017 ዓ/ም ወርክሾፕ አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹RUNRES›› ፕሮጀክት በብርብር ከተማ ወርክሾፕ አካሄደ

- Details
የ97 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ ተማሪ ማኖ መገሶ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ - አባያ ካምፓስ የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና እየወሰዱ ናቸው።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ትኩረት የሚሹ ሐሩራማ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከተለያዩ አጋር አካላት ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ2ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም የቆዳ ጤና ቀንን በተለያዩ መርሐ ግብሮች አክብሯል። የበዓሉ የማጠቃለያ መርሃ ግብር ዛሬ ሐምሌ 1 / 2017 ዓ/ም ተካሂዷል::ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
Arba Minch University’s Institutional University Cooperation (AMU-IUC) program, through its Transversal Institutional Strengthening Project (TISP-7), conducted an impactful Awareness Campaign on July 7, 2025, at Kola Shelle Secondary School, Arba Minch Zuria District, Gamo Zone. Held under the theme “Education is the key to unlock the golden doors,” the event aimed to promote gender equality in education and empower schoolgirls to pursue their dreams.Click here to see more photos.
- በዩኒቨርሲቲው የ2ኛ ዲግሪ ተማሪዎችና በኅብረተሰቡ ተሳትፎ በሳውላ ከተማ የተገነባ ከ200 በላይ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመረቀ
- ለ7 ቀን የሚሰጠው "Primaquine " እና ለአንድ ጊዜ የሚሰጠው "Tafenoquine" የቫይቫክስ ወባን ከሰውነት ውስጥ ለማጥፋት የተሻሉ መሆናቸው በጥናት ተረጋገጠ
- በአእምሮ ጤና የሕክምና ባለሙያዎች እጥረትን ለመቅረፍ የሚያስችል ፕሮጀክት ተግባራዊ መሆን ጀመረ
- Short-Course Primaquine and Single-Dose Tafenoquine Prove More Effective in the radical cure of P. vivax Malaria: Results from International Clinical Trial Released in Arba Minch