
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ እና ከማእከላዊ ኢትዮጵያ ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮዎች ጋር በመተባበር የአደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚነት መንስዔዎች፣ የሚያስከትለው ጉዳትና የመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ የሠራውን የጥናት ሰነድ ጥር 29/2017 ዓ/ም ርክክብ አካሂዷል፡፡ በዕለቱ ከምርምሩ በተገኙ የመፍትሔ ምክረ ሃሳቦች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው የአደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚነት መንስዔዎች፣ የሚያስከትለው ጉዳትና የመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ የሠራውን ጥናት አስረከበ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና ሰላም ሚኒስቴር በጋራ በመተባበር ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ሰላምና ጸጥታ ቢሮ እና ከዞኖች ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ለተወጣጡ እንዲሁም ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ጥር 27/2017 ዓ/ም በበጎ ፈቃድ ማኅበረሰባዊ አገልግሎት ጽንሰ ሃሳብ ትግበራና በሀገር ግንባታ መሠረታውያን ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በበጎ ፈቃድ ማኅበረሰባዊ አገልግሎት ጽንሰ ሃሳብ ትግበራና በሀገር ግንባታ መሠረታውያን ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

- Details
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ሲካሄድ በቆየው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ላይ ሲሳተፍ የቆየው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት ልኡካን ቡድን ዛሬ ጥር 28/2017 ዓ/ም አመሻሹን አርባ ምንጭ ሲደርስ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ፣ ሠራተኞችና ተማሪዎች ደማቅ አቀባበል አድርገውለታል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
Arba Minch University (AMU) and Addis Ababa University (AAU) have initiated a three-year joint research project to preserve the endangered Koegu language and cultural heritage. The initiative, titled "Koegu Language and Culture: Documentation, Description, and Dictionary Compilation," officially commenced on February 3, 2025, with the signing of the Terms of Reference (ToR) between the two universities. Click here to see more photos
Read more: AMU and AAU Launch Joint Project to Document and Preserve Koegu Language and Culture

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ‹‹Koegu Language and Culture: Documentation, Description, and Dictionary Compilation›› የሚል ርእስ የተሰጠው በደቡብ ኦሞ ዞን የመጥፋት ስጋት የተጋረጠበትን የኮይጉ ቋንቋና ባህልን ለማጥናትና ለመሰነድ የሚያስችል የትብብር ፕሮጀክት ለመስራት ጥር 26/2017 ዓ/ም ስምምነት ተፈራርመው ፕሮጀክቱን በይፋ አስጀምረዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮይጉ ቋንቋና ባህልን ለመሰነድ የትብብር ምርምር ፕሮጀክት ይፋ አደረጉ
- AMU, Sahay Solar Association, HSLU Completed the Advanced Solar Training and Certified the Trainees
- A Public Lecture: Language, Gest, Gesture and Images Shaping the “White Savior” in Cinema and Action Movies
- AMU Officials Attend a Conference on Irrigation and Climate Resilient Production
- Strengthening Water Resource Management: AMU, CGS Held Third Review Meeting on Upcoming Collaborative Project