- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት በሥሩ ከሚገኙ ዳይሬክቶሬቶችና የሥራ ክፍሎች ጋር የ2018 ዓ/ም የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ፊርማ ሥነ ሥርዓት እንዲሁም የ2018 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ሪፖርትን በተመለከተ ከምርምር ካውንስል አባላት ጋር ጥቅምት 27/2018 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት እና የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት አዘጋጅነት ጥቅምት 26/2017 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲው ሴት ተመራማሪዎች ማኅበር ምሥረታ ጉባኤ ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የፌዴራል የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ምግባር መከታተያ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ጥቅምት 25/2018 ዓ/ም ከሁሉም ካምፓሶች በተወጣጡ የሥነ ምግባር አምባሳደር ተማሪዎች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ምግባር አምባሳደር ተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ዓመት የወላጆች ጉባኤ ጥቅምት 22/2018 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ዓመት የወላጆች ጉባኤ አካሄደ
- Details
This is to inform all prospective postgraduate students who have applied to Arba Minch University that the official registration process is currently ongoing.
The deadline for registration is re-extended again to November 07, 2025. All concerned applicants are strongly advised to report to the Registrar and Alumni Directorate as soon as possible to complete their official registration formalities before the deadline.
Failure to register within the specified period may result in forfeiture of admission.
Read more: URGENT: Final Registration Notice for Postgraduate Studies

