Ministry of Health in collaboration with International Trachoma Initiative organized the Eastern and Southern Africa NTD/Trachoma Cross Boarder Partnership conference with the theme of ‹‹Innovations to accelerate progress towards Elimination›› from August 21-23, 2023, in Arba Minch. Click here to see more pictures.

Arba Minch University together with US Embassy in Ethiopia organized an informative session on American graduate education scholarships for university academicians, undergraduate education scholarship opportunities for local high school students, and Mandela Washington Fellowship and English Language programs in Main Campus on August 16, 2023. click here to see the pictures

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን/UNHCR/ ጋር በመተባበር በአሌ ልዩ ወረዳ ከሚገኙ 17 ቀበሌያት ለተወጣጡ 34 የማኅበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በሰብዓዊ መብቶች እና ፆታን መሠረት ባደረጉ ጥቃቶች ላይ ነሐሴ 11/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡  ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባወጣው የክፍት ሥራ ቦታ ማስታወቂያ መሠረት የአመልካቾች ምዝገባ የሚያካሂድበት ጊዜ ከነሐሴ 15-19/2015 ዓ/ም ሲሆን የምዝገባው ቦታ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡ 

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ፣ በማታ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ-ግብሮች መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ምዝገባው የሚከናወነው በመረጃ መረብ /Online/ከታች የቀረበውን ሊንክ በመጫን/በዌብ ፔጅ ላይ ኮፒ - ፔስት በማድረግ/ መጠይቆችን ባግባቡ በመሙላትና የሚያስፈልጉ መረጃዎችን በማያያዝ ሲሆን ያልተሟሉ መረጃዎች ያሏቸውን አመልካቾች የማንቀበል መሆኑን እንገልፃለን፡፡

https://forms.gle/vG9KfojLfCXkgZYU9  ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡