
- Details
Arba Minch University (AMU) held Editorial Board Meeting convened by the Publication, Documentation, and Dissemination Directorate under the auspices of the Vice President for Research and Cooperation, on July 29, 2025 at Senate Hall. This significant gathering aimed to assess the performance of existing journals, strategize for the upcoming 2025/26, and bolster the university's publication framework to foster impactful research and development. Click here to see more photos.
Read more: AMU Holds Editorial Board Meeting to Advance Journal Accreditation and Research Impact

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የውኃ ሀብት ምርምር ማዕከል አሜሪካ ከሚገኘው "WSSC" የተሰኘ ተቋም ጋር በመተባበር ከሐምሌ 28-29/2017 ዓ/ም "Understanding and Managing Disinfection Byproducts (DBPS) in Drinking Water" በሚል ርእስ ዓለም አቀፍ የንጹሕ መጠጥ ውኃ አጠባበቅ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዓለም አቀፍ የንጹሕ መጠጥ ውኃ አጠባበቅ ስታንደርድ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት 2ኛ ዙር ሀገራዊ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት መርሐ ግብር የአቅም ማጎልበቻ የአሠልጣኞች ሥልጠና ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 2ኛ ዙር ሀገራዊ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት መርሐ ግብር የአቅም ማጎልበቻ የአሠልጣኞች ሥልጠና በይፋ ተጀመረ

- Details
የዩኒቨርሲቲው ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በኮሌጁ የሚገኙ አራት የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞች የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ የውስጥ ግምገማ ሐምሌ 22/2017 ዓ/ም አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ የውስጥ ግምገማ አካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራር አካላት እና የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ዛሬ ሐምሌ 24/2017 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ላንቴ ቀበሌ በሚገኝ ተራራማ ስፍራ እና በዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች የአንድ ጀምበር የአረንገዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በዩኒቨርሲቲው ከ10 ሺህ በላይ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተካሄደ