
- Details
ዶ/ር ስምዖን ሽብሩ ከአባታቸው አቶ ሽብሩ ጨጨ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አምኔ ጎሌ በቀደሞው ጋሞ አውራጃ በኦቾሎ ቀበሌ ግንቦት 29/1960 ዓ/ም ተወለዱ፡፡ ዶ/ር ስምዖን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በላንቴ 1ኛ ደረጃና መለስተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡ ዶ/ር ስምዖን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በባዮሎጂ የትምህርት መስክ ሐምሌ 3/1984 ዓ/ም፣ የማስተርስ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሐምሌ 2/1991 ዓ/ም እንዲሁም የ3ኛ ዲግሪያቸውን ቤልጂየም ሀገር ከሚገኘው አንተወርፕ ዩኒቨርሲቲ እ.አ.አ የካቲት 25/2016 በ ‹‹Terrestrial Ecology›› የትምህርት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
Arba Minch University (AMU), through its Institutional University Cooperation (AMU-IUC) Transversal Institutional Strengthening Project (TISP7), successfully conducted a week-long PhD Training on Gender Inclusivity and Essential Research Skills from August 25–30, 2025. The training brought together 24 PhD candidates from leading Ethiopian universities, including Arba Minch, Addis Ababa, Jimma, Mekele, Ambo, Hawassa, and Gondar. The program aimed to strengthen participants’ research capacity while promoting gender- and diversity-sensitive practices in academia. Click here to see more photos.
Read more: AMU-IUC TISP7 Concludes PhD Training on Gender Inclusivity and Research Skills

- Details
We hereby inform you that admission for the 2018 E.C. (2025/26 G.C.) academic year will take place on Sunday, September 14, 2025. Registration will be held on Monday and Tuesday, September 15 and 16, 2025, and classes are scheduled to commence on Wednesday, September 17, 2025.

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር የቅድመ-ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም መደበኛ እና ኢ-መደበኛ መርሃ-ግብር ተማሪዎች የ2018 ትምህርት ዘመን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ እሁድ መስከረም 4 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ምዝገባ ሰኞ እና ማክሰኞ መስከረም 5 እና 6 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ትምህርት መጀመሪያ ረቡዕ መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
Read more: የተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ - ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር እና አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፤