- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ አስተዳደር ፕሮጀክት ጽ/ቤት ዩኒቨርሲቲውን ራስ ገዝ ተቋም ለማድረግ የሚያስችሉ አስፈላጊ ሥራዎችን በትኩረት እያከናወነ መሆኑን የሥራ ሪፖርቱን ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ባቀረበበት ወቅት ገልጿል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲውን ራስ ገዝ ተቋም ለማድረግ አስፈላጊ ቅደመ ዝግጅቶች እየተካሄዱ መሆኑ ተገለጸ
- Details
Ing. Lenka Ehrenbergerová, PhD, is an academic researcher at Mendel University in Brno, Czech Republic, with research expertise in agroforestry systems, particularly coffee-based agroforestry. Her work focuses on tree growth, species diversity, and the effects of woody species on coffee performance, drawing on long-term research experience from South America. She is currently collaborating with Hawassa University, Mendel University in Brno, and the Czech University of Life Sciences to establish new coffee agroforestry research plots near Leku, Ethiopia.
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ምስለ ችሎትና ክሊኒካል ፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አዘጋጅነት በሕግ ተማሪዎች መካከል ጥር 16/2018 ዓ/ም ‹‹Child justice, public security, and human Rights: Balancing State power and Fundamental Freedoms›› በሚል ርእስ የመከራከሪያ ሃሳብ ተዘጋጅቶ የምስለ ችሎት (Moot Court) ውድድር ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጨንቻ እና ዲታ ወረዳዎች የአካባቢውን የአየር ንብረት እና አግሮ ኢኮሎጂ መሠረት ያደረገ የተሻሻሉ የባሸካላ ዝርያዎች የማላመድ (adaptation trial) ምርምር በተሳካ ሁኔታ አከናውኗል፡፡ በጋሞ ደጋማ አካባቢዎች የተለመደው የአካባቢ የባሽካላ ዝርያ በማሳ ላይ ከ7-9 ወራት የሚቆይ በመሆኑ፣ ለሌሎች ተተኪ ሰብሎች ዕድል ባለመስጠቱና ከዚህ ሁሉ ቆይታ በኋላም ከሰብሉ የሚገኘው ምርት በጣም ዝቀተኛ በመሆኑ ለዘመናት ለአርሶ አደሮች ችግር ሆኖ ቆይቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው በጋሞ ደጋማ ቦታዎች የሞከራቸው በምርምር የተገኙ የባሽካላ (Triticale) ዝርያዎች ውጤታማ መሆናቸውን ገለጸ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ጥር 14/2018 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የስትራቴጂክ ዕቅድ ክትትልና ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ቀርቦ በዩኒቨርሲቲው ካውንስል ተገምግሟል፡፡ ከስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱ ባሻገር ወደ ራስ ገዝነት የሚደረገው ጉዞ ቅድመ ዝግጅትን እንዲሁም የዲጂታል ሊተረሲ አንጻር እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ሪፖርትም ቀርቦ ውይይትም ተካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ





