- Details
Arba Minch Water Technology Institute offered a basic python for environmental data processing training for staff to enhance research capabilities and promote technological advancements from October to November 2023.Click here to see more photos.
Read more: AWTI offered Basic Python for Environmental Data Processing
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ ‹‹Geography and Environmental Studies›› ት/ክፍል በ‹‹Environment and Natural Resource Management›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የመመረቂያ ጽሑፍ ኅዳር 3/2016 ዓ/ም የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
Arba Minch University in collaboration with the United Nations Industrial Development Organization has organized a half-day popularization workshop on fortifying enset and moringa products on November 14, 2023.Click here to see more photos.
Read more: AMU-UNIDO hosted a half day Workshop on Fortifying Enset-Moringa Food Products
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ፈጠራ፣ ልማትና ማፍለቂያ ማዕከል ከኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት /Entrepreneurship Development Institute/ ጋር በመተባበር ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ፐብሊክ ኢንተርፕሪነርሺፕ፣ ኢኖቬሽንና ሥነ ምኅዳር ላይ ያተኮረ ሥልጠና ከጥቅምት 29 - ኅዳር 1/2016 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በፐብሊክ ኢንተርፕሪነርሺፕ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
መ/ር ተስፋዬ ፈረደ ገ/ማርያም ከእናታቸው ከወ/ሮ እቴነሽ ተፈራ ከአባታቸው አቶ ፈረደ ገ/ማርያም በቀድሞ ጎፋ ወረዳ ቡልቂ ከተማ ግንቦት 19/1960 ዓ/ም ተወለዱ፡፡