- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያው የመምህራን የጋራ ጉባኤ ጥቅምት 14/2018 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያውን የመምህራን የጋራ ጉባኤ አካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጫሞ ካምፓስ በ2017 በጀት ዓመት በምርምር ኅትመት እና ግራንት ፕሮጀክቶችን በማሸነፍ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተመራማሪዎች እና መምህራን ጥቅምት 15/2018 ዓ/ም ዕውቅና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ጫሞ ካምፓስ በምርምር ኅትመት እና ግራንት ፕሮጀክቶችን በማሸነፍ የተሻለ አፈጻጸም ላላቸው የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ
- Details
በአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ‹‹ Hydraulic and Water Resources Engineering›› ፋከልቲ በ‹‹ Hydraulic Engineering›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ክንዴ ዘውዴ የመመረቂያ ጽሑፍ ጥቅምት 15/2018 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል። የመመረቂያ ጽሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት/Armauer Hansen Research Institute (Ahri) ጋር በመተባበር ‹‹AI Based Malaria Incidence Prediction under Current and Future Climate in South Ethiopia›› በሚል ርእስ ለሚሠራውና በሰው ሠራሽ አስተውሎት/Artificial Intelligence (AI) ላይ የተመሠረተ በአሁናዊና የወደፊት የአየረ ንብረት የወባ ክስተት ትንበያ የትብብር ፕሮጀክትን አስመልክቶ ከሚመለከታቸው ባለድርሻዎች ጋር ጥቅምት 14/2018 ዓ/ም ምክክር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ላይ የተመሠረተ የወባ ክስተት ትንበያ የትብብር ፕሮጀክትን አስመልክቶ ምክክር ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ካንሰርን ጨምሮ ሌሎች በሽታዎችን መመርመር የሚያስቸል የሥነ-ደዌ (Pathology) ምርመራ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሥነ-ደዌ (Pathology) ምርመራ አገልግሎት ጀመረ
- በሳውላ ካምፓስ በሪፎርም አጀንዳዎችና የ2018 ዓ/ም የመማር ማስተማር ሂደትን አስመልክቶ ውይይት ተካሄደ
- AMU, along with Others Holds Camera Trapping Techniques Workshop
- AMU’s Dr. Addisu Fekadu Wins 19th Japan Award for Young Agricultural Researchers
- AMU, Save Foods - Redefining Freshness Company Sign a Collaborative Agreement to Combat Post-Harvest Loss in Ethiopia

