- Details
ጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ/ም
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሁለተኛ ዲግሪ (Master’s degree) በቀን፣ በማታና በሳምንት መጨረሻ የዕረፍት ቀናት እንዲሁም በሦስተኛ ዲግሪ (PhD) በመደበኛው ፕሮግራም ለመማር የምትፈልጉ በሙሉ የማመልከቻ ጊዜ የመጨረሻ ቀን ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን።
- Details
Arba Minch University (AMU) hosted a seminar on "The Legacy of N2Africa: Putting Nitrogen Fixation to Work for Smallholder Farmers in Africa," on October 17, 2025 at Abaya Campus. Experts, researchers, and stakeholders gathered to share and discuss together to enhance the initiative that has directly impacted the livelihoods of hundreds of thousands. Click here to see more photos.
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኔጅመንት ትምህርት ክፍል በ‹‹Human Resource Management›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር አቤል ተወልደ የመመረቂያ ጽሑፍ ጥቅምት 7/2018 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል። የመመረቂያ ጽሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ‹‹Computing and Software Engineering›› ፋከልቲ በ‹‹Computing and Information Technology›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር አስቻለው አረጋ የመመረቂያ ጽሑፍ ጥቅምት 7/2018 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል። የመመረቂያ ጽሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በ2018 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ እና በ2017 ትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመከታተል የማለፊያ ውጤት ላስመዘገባችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ቅበላና ምዝገባ ሐሙስና ዓርብ ጥቅምት 13 እና 14 ቀን 2018 ዓ/ም፣ ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ/ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡

