Arba Minch University hosted the 22nd International Symposium on Sustainable Water Resources Development from June 14-15, 2024. The symposium aimed to provide a platform for professionals, researchers, practitioners, and decision-makers to disseminate sustainable water resources development researches’ findings and experiences.Click here to see more photos.

በአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት 22ኛው ዓለም አቀፍ ዘላቂ የውኃ ሀብት ልማት ሲምፖዚየም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 7 - 8/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University (AMU) College of Medicine & Health Science signed a Memorandum of Understanding (MoU) with School of Public Health of Shandong University to collaborate in research activities, joint publications, trainings, and staff exchange on 5th June, 2024 at AMU, College of Medicine & Health Sciences. Click here to see more photos.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ከተለያዩ ክልሎች ለተወጣጡና የወባ ፕሮግራምን ለሚያስተባብሩ የጤና ባለሙያዎች ከግንቦት 05 - ሰኔ 05/2016 ዓ/ም ለአንድ ወር የቆየ የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ላይ ያተኮረ (Comprehensive Malariology) ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የዩኒቨርሲቲው ሙስሊም ማኅበረሰብ እና ለቀድሞ ሙስሊም ምሩቃን እንኳን ለ1445ኛ ዓመተ ሂጅራ የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላምና ደስታ እንዲሆን መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡