- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ባሕልና ቋንቋ ምርምር ተቋም ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት፣ ከቱሪዝም ቢሮ እንዲሁም ከባህልና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው 9ኛው ዓለም አቀፍ የሀገር በቀል ዕውቀት ሲምፖዚየም መጋቢት 19/2018 ዓ/ም ተካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 9ኛው ዓለም አቀፍ የሀገር በቀል ዕውቀት ሲምፖዚየም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 12ኛውን ምርምር ለልማት ዓለም አቀፍ ሲምፖዚዬም ዛሬ መጋቢት 18/2018 ዓ/ም በጫሞ ካምፓስ አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹Action for Social Development and Environmental Protection Organization/ASDEPO/ ጋር በመተባበር ‹‹Building Adaptive Resilience for People Affected by Conflict and Climate Crisis focusing on Youth›› በሚል ርእስ በግጭትና የአየር ጠባይ ቀውስ የተጎዱ ሰዎች በተለይም የወጣቶች የመቋቋም አቅምን መገንባት ላይ ያተኮረ የትብብር ፕሮጀክት መጋቢት 17/2018 ዓ/ም ይፋ አድርጓል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በትብብር ለመሥራት ያስችለው ዘንድም ከ‹‹ASDEPO›› እና ከክልሉ ፍትሕ ቢሮ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ሕግ ትምህርት ቤት በግጭትና የአየር ጠባይ ቀውስ የተጎዱ ሰዎች የመቋቋም አቅምን መገንባት ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት አስጀመረ
- Details
A team from the United Nations Office on Drugs and Crime (UNODC) and the Center for Justice visited Arba Minch University (AMU) to strengthen institutional collaboration. The delegation was welcomed by senior university officials and representatives of the School of Law upon arrival at Arba Minch Airport on March 17, 2026. The visit builds on the existing partnership between the institutions, particularly in promoting access to justice, legal aid services, and community outreach programs, and is expected to include an evaluation of ongoing projects, discussions on progress made, and the exploration of future areas of cooperation. Click here to see more photos.
- EU Education Experts Visit AMU; University Secures €1.4 Million Project Fund
- Arba Minch University Recognizes Editorial Boards Following Journal Accreditation Success
- ዩኒቨርሲቲው ሀገር አቀፍ አክሬዲቴሽን ላገኙ የጥናትና ምርምር ጆርናሎች ኤዲቶሪያል ቦርድ አባላት ዕውቅና ሰጠ
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋጮ ባባ ወረዳ በአደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ሰብአዊ ድጋፍ አደረገ





