- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአገራዊ የድህረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test - NGAT) ለመፈተን የተመዘገባችሁ ተፈታኞች በሙሉ፣ ፈተናውን በተመለከተ የሚከተሉትን አስፈላጊ መረጃዎች በጥንቃቄ እንድትመለከቱ እናሳስባለን።
- Details
አርባ ምንጭ (ነሐሴ 12 ቀን 2018 ዓ.ም)፦ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማዕድን ባለሥልጣን የጋራ ትብብር በማሌ፣ በአሌ እና በመሎኮዛ የተካሄደውን የማዕድን አለኝታ ጥናት የምርምር ውጤት ለማረጋገጥ የተዘጋጀው የምርምር ውጤት ማረጋገጫ ወርክሾፕ (Mineral Potential Research Validation Workshop) በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አባያ ካምፓስ ተካሂዷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በማሌ፣ አሌ እና መሎኮዛ የተካሄደው የማዕድን አለኝታ ጥናት የምርምር ውጤት ማረጋገጫ ወርክሾፕ ተካሄደ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ፣ አፈጻጸምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ትናንት ነሐሴ 7/2018 ዓ.ም ሰፊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ምክትል ፕሬዝደንቶች፣ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና የሆስፒታሉ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሐኪሞች፣ የጤና ባለሙያዎች እንዲሁም የአስተዳደር ሠራተኞች ተሳትፈዋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሥራ እንቅስቃሴና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት ገደማ በሕክምና ትምህርት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት ዘርፍ አብሮት ለሰራውና የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከተው ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ታሪካዊ የምስጋና እና የእውቅና መርሃ ግብር ነሐሴ 7/2018 ዓ.ም አካሂዷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ታሪካዊ የእውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር አከናወነ
- Details
ARBA MINCH, Ethiopia – August 10, 2026 — The RUNRES Project has concluded its closing workshop in Arba Minch, marking seven years of international collaboration to develop circular bio-economy solutions that transform waste and agricultural resources into valuable products, create livelihoods, and strengthen sustainable food systems.Click here to see more photos.
Read more: RUNRES Project Partners Review Achievements and Future Opportunities at Closing Workshop
- AMU-IUC-TISP 7 Project Concludes International-Standard PhD Training, Empowering Ethiopia’s Next Generation of Researchers
- በዘመናዊ የእንሰት እርሾ እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ላይ ለእንሰት አምራች አርሶ አደሮች ሥልጠና ተሰጠ
- የተፈናቀሉ የማህበረሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለመልሶ ለማቋቋም በኮንሶ ዞን እየተገነቡ ያሉ ቤቶች ተጎበኙ
- በኮንሶ ዞን በጾታ ላይ የተመሰረተ ጥቃት መከላከልና የፍትህ ተደራሽነት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

