- Details
ARBA MINCH UNIVERSITY (AMU)
She-F.E.R.A. (Moringa) Project — AID 013244/05/2
RESEARCH STIPEND
Arba Minch University (AMU), as implementing research partner of the She-F.E.R.A. (Moringa)
Project ‘Moringa: Economic Chains for Resilience Food in Ethiopia” funded by the Italian Agency for Development Cooperation (AICS) and led by CESVI Fondazione ETS in consortium with Ayuda en Acción Ethiopia (AeA) and PAD, invites applications from qualified and motivated candidates for one MSc Student (Research Stipend) position based in Arba Minch.
- Details
ARBA MINCH UNIVERSITY (AMU)
She-F.E.R.A. (Moringa) Project - AID 013244/05/2
PhD STUDENT (RESEARCH STIPEND)
Arba Minch University (AMU), as implementing research partner of the She-F.E.R.A. (Moringa) “Moringa:
Economic Chains for Resilience Food in Ethiopia” funded by the Italian Agency for Development Cooperation (AICS) and led by CESVI Fondazione ETS in consortium with Ayuda en Acción Ethiopia (AeA) and PAD, invites applications from qualified and motivated candidates for one PhD Student (Research Stipend) position based in Arba Minch.
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአገራዊ የድህረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test - NGAT) ለመፈተን የተመዘገባችሁ ተፈታኞች በሙሉ፣ ፈተናውን በተመለከተ የሚከተሉትን አስፈላጊ መረጃዎች በጥንቃቄ እንድትመለከቱ እናሳስባለን።
- Details
አርባ ምንጭ (ነሐሴ 12 ቀን 2018 ዓ.ም)፦ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማዕድን ባለሥልጣን የጋራ ትብብር በማሌ፣ በአሌ እና በመሎኮዛ የተካሄደውን የማዕድን አለኝታ ጥናት የምርምር ውጤት ለማረጋገጥ የተዘጋጀው የምርምር ውጤት ማረጋገጫ ወርክሾፕ (Mineral Potential Research Validation Workshop) በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አባያ ካምፓስ ተካሂዷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በማሌ፣ አሌ እና መሎኮዛ የተካሄደው የማዕድን አለኝታ ጥናት የምርምር ውጤት ማረጋገጫ ወርክሾፕ ተካሄደ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ፣ አፈጻጸምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ትናንት ነሐሴ 7/2018 ዓ.ም ሰፊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ምክትል ፕሬዝደንቶች፣ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና የሆስፒታሉ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሐኪሞች፣ የጤና ባለሙያዎች እንዲሁም የአስተዳደር ሠራተኞች ተሳትፈዋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሥራ እንቅስቃሴና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተካሄደ
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ታሪካዊ የእውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር አከናወነ
- RUNRES Project Partners Review Achievements and Future Opportunities at Closing Workshop
- AMU-IUC-TISP 7 Project Concludes International-Standard PhD Training, Empowering Ethiopia’s Next Generation of Researchers
- በዘመናዊ የእንሰት እርሾ እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ላይ ለእንሰት አምራች አርሶ አደሮች ሥልጠና ተሰጠ

