- Details
ARBA MINCH, Ethiopia – August 10, 2026 — The RUNRES Project has concluded its closing workshop in Arba Minch, marking seven years of international collaboration to develop circular bio-economy solutions that transform waste and agricultural resources into valuable products, create livelihoods, and strengthen sustainable food systems.Click here to see more photos.
Read more: RUNRES Project Partners Review Achievements and Future Opportunities at Closing Workshop
- Details
Arba Minch University–Institutional University Cooperation (AMU-IUC) Project, through its Transversal Institutional Sub-Project (TISP 7), successfully conducted a six-day International-Standard PhD Training on Methodological Rigor, Time Management, and Inclusive Research Practices from July 27 to August 1, 2026. The training equipped a new generation of Ethiopian researchers with advanced knowledge, practical skills, and international perspectives to conduct high-quality, impactful, and inclusive research. Click here to see more photos.
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና በዓለም አቀፉ የጄኔቲክ ኢንጂነሪንግና ባዮቴክኖሎጂ ማዕከል (ICGEB) በጋራ የሚተገበረውና በጣሊያን መንግስት የገንዘብ ድጋፍ የሚንቀሳቀሰው የባዮቡስት (BioBoost) ፕሮጀክት፤ በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶርዜ ሆሎኦ ቀበሌ በዘመናዊ የእንሰት እርሾ እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ላይ ለአካባቢው አርሶ አደሮች፣ የግብርና ባለሙያዎችና የቀበሌ አመራሮች በተግባር የተደገፈ የአቅም ማጠናከሪያ ስልጠና ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም ሰጥቷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በዘመናዊ የእንሰት እርሾ እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ላይ ለእንሰት አምራች አርሶ አደሮች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከኦክስፎርድ ብሩክስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር እንዲሁም በጀርመኑ "ገርዳ ሄንከል ፋውንዴሽን" (Gerda Henkel Foundation) በገኘው የገንዘብ ድጋፍ በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ የማህበረሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል የቤት ግንባታ ፕሮጀክት እያከናወነ ይገኛል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የተፈናቀሉ የማህበረሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለመልሶ ለማቋቋም በኮንሶ ዞን እየተገነቡ ያሉ ቤቶች ተጎበኙ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከኮሪያ መንግስት የልማት ኤጀንሲ (KOICA) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ፣ ከኤስዲፖ (ASDEPO) እና ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተሰጥቷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በኮንሶ ዞን በጾታ ላይ የተመሰረተ ጥቃት መከላከልና የፍትህ ተደራሽነት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

