- Details
European Union (EU) higher education experts visited Arba Minch University (AMU) in March to assess the University’s readiness to implement the “Empowering Africa through Academic Mobility for Climate Change Mitigation, Adaptation, and Sustainable Development (AAM-CSD)” project. Click here to see more photos.
Read more: EU Education Experts Visit AMU; University Secures €1.4 Million Project Fund
- Details
ARBA MINCH, ETHIOPIA — Arba Minch University honored the editorial board members of its research journals for their role in securing national accreditation, marking a significant milestone in the university’s academic publishing progress, on March 19, 2026.Click here to see more photos
Read more: Arba Minch University Recognizes Editorial Boards Following Journal Accreditation Success
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የጥናትና ምርምር ጆርናሎች "OMO International Journal of Sciences" እና "Ethiopian International Journal of Engineering and Technology" በትምህርት ሚኒስቴር ሀገር አቀፍ ዕውቅና (Accreditation) ማግኘታቸውን እንዲሁም ቀደም ሲል ዕውቅና የነበረው "Ethiopian Journal of Water Science and Technology" ለሁለተኛ ጊዜ ዕውቅናው እንዲታደስ መደረጉን ተከትሎ ዛሬ መጋቢት 10/2018 ዓ/ም ለጆርናሎቹ ኤዲቶሪያል ቦርድ አባላት የዕውቅና መርሐ ግብር አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው ሀገር አቀፍ አክሬዲቴሽን ላገኙ የጥናትና ምርምር ጆርናሎች ኤዲቶሪያል ቦርድ አባላት ዕውቅና ሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ በደረሰው የመሬት መንሸራተትና የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ሰብአዊ ድጋፍ አድርጓል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋጮ ባባ ወረዳ በአደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ሰብአዊ ድጋፍ አደረገ
- Details
በዞናችን ጋጮ ባባ፣ ቦንኬ እና ካምባ ወረዳዎች የተከሰተውን የመሬት መንሸራተት አደጋን ተከትሎ በደረሰውን አስደንጋጭ እና መሪር ሐዘን ምክንያት በአርባ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ላይ የሚደረገው የተማሪዎች ምረቃ በዩኒቨርሲቲው ካላንደር መሠረት አለመካሄዱ ይታወቃል፡፡




