- Details
Arba Minch University researcher Dr. Mohammed Abebe has secured a prestigious international grant under the VLIRUOS TEAM 2026 Call for a five-year project aimed at modernizing frontline health and agricultural extension training through innovative digital learning systems in Southern Ethiopia. Click here to see more photos.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከስዊዘርላንድ የልማትና ትብብር ኤጀንሲ (SDC) እና ከ ETH Zürich ጋር በመተባበር ተግባራዊ እያደረገ በሚገኘው የ RUNRES ፕሮጀክት አማካኝነት፣ በጋሞ ዞን ብርብር ከተማ አስፈላጊ ቆሻሻን ሳይንሳዊና ዘመናዊ በሆነ መንገድ ወደ ኮምፖስት (ተፈጥሮ ማዳበሪያ) ምርት የሚቀይር የቴክኖሎጂ ርክክብ ስነ-ስርዓት ዛሬ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም በብርብር ከተማ ተካሂዷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በብርብር ከተማ ደረቅ ቆሻሻን ዘመናዊ በሆነ መንገድ ወደ ኮምፖስት ምርት የሚቀይር ቴክኖሎጂ ሽግግር ተከናወነ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት፣ ከፌደራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ ከኢትዮጵያ ሕግ ትምህርት ቤቶች ማኅበር እና ከአውሮፓ ኅብረት ጋር በመተባበር የተዘጋጀው 10ኛው አገርአቀፍ የሕግ ተማሪዎች "ምስለ ችሎት" (Moot Court) ውድድር በደማቅ የፍጻሜ መርሃግብር ተጠናቋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
Arba Minch University, through its Renewable Energy Technology Research Center and in collaboration with the Sahay Solar Association, has officially inaugurated a 5-kilowatt (kW) solar power infrastructure project at Dada Health Center in Geze Gofa Wereda, Gofa Zone, on May 12, 2026. Click here to see more photos.
Read more: AMU Inaugurates Solar Energy Infrastructure at Dada Health Center in Gofa Zone


