- Details
Strengthening its commitment to strategic collaboration, Arba Minch University (AMU) signed a partnership agreement with the South Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (SECCSA) on 24 November, 2025 at the President’s Office, Main Campus. Click here to see more photos.
Read more: AMU, SECCSA Sign MoU to Bridge Academia and Industry
- Details
Entrepreneurship development is a crucial pillar of national growth, social transformation, and sustainable development. As we celebrate Global Entrepreneurship Week (GEW) 2025, observed worldwide from November 17–23, we take immense pride in Ethiopia’s remarkable achievement in securing first place globally in the number of entrepreneurial events and activities conducted this year. This milestone reflects our nation’s growing commitment to cultivating an innovative, opportunity-driven, and competitive economy.
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ የማኅበረሰብ ጉድኝት ተግባራትን ለማኅበረሰቡና ለባለድርሻዎች የሚያስተዋውቅበትና ለቀጣይ ዕቅዶች የጋራ አቅጣጫ የሚይዝበት ዓመታዊ የማኅበረሰብና የሳይንስ ቀን ለ9ኛ ጊዜ ከኅዳር 25 – 26/2018 ዓ/ም ይካሄዳል፡፡
በመርሐ ግብሩ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሳይንስ ዙሪያ የጥያቄና መልስ ውድድር፣ በወቅታዊ የሳይንስና የማኅበረሰብ ትብብር ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት እና ኤግዚቢሽን እንዲሁም በየካምፓስ የተዘጋጁ የሳይንስ ፕሮግራሞች፣ የቤተ-ሙከራዎችና ወርክሾፖች ጉብኝት የሚደረግ ይሆናል፡፡
- Details
Arba Minch University is pleased to announce a call for proposals under the Special Female Research Project scheme. This initiative is designed to empower junior female researchers and instructors by providing them with dedicated funding and institutional support to pursue innovative research aligned with the university’s thematic priorities.
Read more: 📢 AMU Call for Proposals: Special Female Research Projects (2025/26)
- Details
በ2018 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች ቅበላና ምዝገባ ሐሙስ እና ዓርብ ኅዳር 25 እና 26 ቀን 2018 ዓ/ም፣ ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ ኅዳር 29 ቀን 2018 ዓ/ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡
Read more: ለአዲስ ገቢ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

