- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና በዓለም አቀፉ የጄኔቲክ ኢንጂነሪንግና ባዮቴክኖሎጂ ማዕከል (ICGEB) በጋራ የሚተገበረውና በጣሊያን መንግስት የገንዘብ ድጋፍ የሚንቀሳቀሰው የባዮቡስት (BioBoost) ፕሮጀክት፤ በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶርዜ ሆሎኦ ቀበሌ በዘመናዊ የእንሰት እርሾ እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ላይ ለአካባቢው አርሶ አደሮች፣ የግብርና ባለሙያዎችና የቀበሌ አመራሮች በተግባር የተደገፈ የአቅም ማጠናከሪያ ስልጠና ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም ሰጥቷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በዘመናዊ የእንሰት እርሾ እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ላይ ለእንሰት አምራች አርሶ አደሮች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከኦክስፎርድ ብሩክስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር እንዲሁም በጀርመኑ "ገርዳ ሄንከል ፋውንዴሽን" (Gerda Henkel Foundation) በገኘው የገንዘብ ድጋፍ በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ የማህበረሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል የቤት ግንባታ ፕሮጀክት እያከናወነ ይገኛል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የተፈናቀሉ የማህበረሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለመልሶ ለማቋቋም በኮንሶ ዞን እየተገነቡ ያሉ ቤቶች ተጎበኙ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከኮሪያ መንግስት የልማት ኤጀንሲ (KOICA) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ፣ ከኤስዲፖ (ASDEPO) እና ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተሰጥቷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በኮንሶ ዞን በጾታ ላይ የተመሰረተ ጥቃት መከላከልና የፍትህ ተደራሽነት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ
- Details
Arba Minch University (AMU), through the English Access Scholarship Program (Access), hosted a three-day Summer Camp for 36 students from four public secondary schools in Arba Minch Town from July 27-29/2026. Funded by the U.S. Embassy in Ethiopia, the program featured interactive sessions led by Ethiopian instructors, alongside cultural immersion activities that enriched students' global and local perspectives. Click here to see more photos.
Read more: AMU Access Program Hosts Three-Day Summer Camp for High School Students

