
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ "International AIDS Society (IAS)" ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር በተመተባባር ዕድሜያቸው ከ10-19 ዓመት የሆኑ አፍላ ወጣቶች ዲጂታል ጤና አገልግሎትን በመጠቀም የፀረ ኤች.አይ.ቪ መድኃኒት አወሳሰድን ማሻሻል ላይ ያተኮረ የትብብር ምርምር ፕሮጀክት ጥቅምት 1/2018 ዓ/ም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሞባይል አጭር የጽሑፍ መልእክትን በመጠቀም የፀረ ኤች.አይ.ቪ መድኃኒት አወሳሰድን ለማሻሻል የሚረዳ የትብብር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኀብረት ሥራ ማኀበር ጥቅምት 1/2018 ዓ/ም ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበር ጠቅላላ ጉባኤ ተካሔደ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ሥር የተመሠረተውን ‹‹AMU Tech HUB›› ክበብ አስመልክቶ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የተማሪዎች ኅብረት ለነባር እና አዲስ ገቢ ተማሪዎች መስከረም 30/2018 ዓ/ም የማስተዋወቂያ እና የ2018 ዓ/ም ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የ‹‹AMU Tech HUB›› ክበብ ማስተዋወቂያ እና የ2018 ዓ/ም ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

- Details
Ken Giller is Emeritus Professor in the Plant Production Systems group at Wageningen University. Ken’s research focuses on smallholder farming systems in sub-Saharan Africa, and in particular problems of soil fertility and the role of nitrogen fixation in tropical legumes. He has led a number of initiatives such as the Bill & Melinda Gates Foundation funded N2Africa - Putting Nitrogen Fixation to Work for Smallholder Farmers in Africa - http://www.n2africa.org/. This project worked extensively in Ethiopia. Ken has >500 peer-reviewed papers and has been on the Web of Science list of Highly cited researchers (top 1%) since 2016. He has supervised over 100 PhDs successfully – more than half from African countries. Ken joined Wageningen University as Chair of Plant Production Systems in 2001 after holding professorships at Wye College, University of London, and the University of Zimbabwe.
- Details
Arba Minch University is pleased to announce that applications are now open for its wide range of PhD and Master’s programs across all colleges and institutes. These programs are designed to produce skilled professionals, innovative researchers, and leaders who contribute to national development and global knowledge.
📢 Explore the available programs below and apply now to join one of Ethiopia’s leading research universities!