- Details
በ2018 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች ቅበላና ምዝገባ ሐሙስ እና ዓርብ ኅዳር 25 እና 26 ቀን 2018 ዓ/ም፣ ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ ኅዳር 29 ቀን 2018 ዓ/ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡
Read more: ለአዲስ ገቢ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ
- Details
Project title: Data collection for improving enset cultivation using mobile application The project aims to strengthen the use of mobile application among enset growing farmers, to improve enset cultivation and post-harvest handling practices. To this end, information related to enset cultivation and postharvest handling practices will be loaded on the enset mobile app (already developed) and used for empowering farmers in digitizing enset cultivation practices and scaling up enset to non-enset growing regions in Ethiopia. Therefore, this initiative seeks committed PhD candidate who will gather information from the selected farmers and validates different modules of enset mobile application. By bridging the gap between traditional farming methods and modern science, digital technology could contribute to transforming enset cultivation and processing practices. This will help to equip farmers with the necessary knowledge and skill which would improve enset productivity, ultimately enhancing food security and economic resilience in these communities.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ባህልና ቋንቋ ጥናት ተቋም በዙሪያው የሚገኙ ሕዝቦችን ባህልና ቋንቋ ለማልማት እና ለማስተዋወቅ በሥነ ጽሑፍ፣ ትወና፣ ሙዚቃ/ድምጻዊነት፣ የሙዚቃ መሣሪያ/ ቤዝ ጊታር፣ ሊድ ጊታር፣ ሳክስፎን፣ ኪቦርድ፣ ድራም፣ ዋሽንት፣ መስንቆ እና ክራር/ ተጫዋችነት፣ ውዝዋዜ/ዳንስ፣ ሰርከስ እና ሥዕል ዘርፎች ተሰጥኦ ያላቸውን በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እና ታዳጊዎች በመመልመል በባለሙያዎች ታግዘው ለሕዝብ እይታ እድል የሚያገኙበትን መድረክ ለመፍጠር ይፈልጋል፡፡
- Details
Arba Minch University’s Rural-Urban Nexus: Establishing a Nutrient Loop to Improve City-Region Food System Resilience (RUNRES) project conducted two-day training on entrepreneurial mindset and business management skills for stakeholders drawn from both the public and private sectors. The training was held from November 14–15, 2025, at the university’s Main Campus. Click here to see more photos.
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት፣ በኢትዮጵያ የሕክምና ተማሪዎች ማኅበር እና በሮትራክት ክለብ አርባ ምንጭ ቅርንጫፍ ትብብር ለዩኒቨርሲቲው ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የዜሮ ፕላን አስተባባሪዎችና የክበባት ተጠሪ ሴት ተማሪዎች በጡት ካንሰርና በሥርዓተ ጾታ ዙሪያ ጥቅምት 29/2018 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የዜሮ ፕላን አስተባባሪና የክበባት ተጠሪ ሴት ተማሪዎች በጡት ካንሰርና በሥርዓተ ጾታ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

