Arba Minch Institute of Technology/AMiT/ of Arba Minch University/AMU/ and Malta College of Arts Sciences and Technology/MCAST/ have inked a Memorandum of Understanding to establish a collaborative partnership aimed at enhancing student exchange, upgrading teaching standards, and promoting academic and cultural development on March 12, 2024, at Addis Ababa Sky-light Hotel, Ethiopia. The agreement outlined various areas of cooperation between the two institutions.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጀርመን ተራድኦ ድርጅት/GIZ/ ጋር በመተባበር ለ“Forest for Future” ፕሮጀክት ግብዓት የሚሆን በ“Geographic Information System/GIS” እና በ“Global Positioning System/GPS”  ዙሪያ  ከገረሴ እና ምዕራብ አባያ ወረዳ ለመጡ 22 የደን እና የተፈጥሮ ሀብት አስተዳደር ባለሙያዎች ከመጋቢት 9 - 13/2016 ዓ/ም ድረስ ለተከታታይ 5 ቀናት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባሕርይ ት/ቤት ከጫሞ ካምፓስ የፀረ-ኤች አይ ቪ/ኤድስና ሥነ ተዋልዶ ጤና ማስተባበሪያ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ የልባም ሴት የስኬት ምሥጢር፣ የጾታዊ ጥቃት ምንነት እና ተያያዥ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ መጋቢት 07/2016 ዓ/ም የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹Dereja Academy Accelerator Program/DAP›› ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ለሚገኙና በ2014 ዓ/ም ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተመርቀው ሥራ ላጡ ወጣቶች ራስን ማወቅና ተግባቦት የመሳሰሉ ሰዋዊ ክሂል /Soft Skill/ እንዲሁም በትምህርት ማስረጃ /CV/ አዘገጃጀት ዙሪያ ከመጋቢት 5-12/2016 ዓ/ም የሚቆይ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

AMU organized a half day Public Lecture on “Social Science Research Lessons Learned from Basic & Applied” and “Citizenship, Identity & Territory” at Chamo campus. Click here to see more photos