- Details
አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 4ኛውን ‹‹የምኅንድስናና ቴክኖሎጂ ፈጠራና ተግዳሮቶች ለዘላቂ ልማት/ Innovation and Challenges in Engineering and Technology for Sustainable Development (ICET-2023)›› ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ ከግንቦት 18-19/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዙህ ይጫኑ፡፡
Read more: 4ኛው ‹‹የምኅንድስናና ቴክኖሎጂ ፈጠራና ተግዳሮቶች ለዘላቂ ልማት›› የምርምር ኮንፍረንስ ተካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጎፋ ዞን ኡባ ደብረ ፀሐይ ወረዳ ዛባ ቀበሌ በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ግንቦት 16/2015 ዓ/ም የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጎፋ ዞን ዛባ ቀበሌ በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቤተ-መጻሕፍትና መረጃ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የ"Anti-Plagiarism Software and Subscribed Journals" ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ግንቦት 15/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የ"Anti-plagiarism Software and Subscribed Journals" ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ፈረንሳይ ሀገር ከሚገኝ "Fund for Innovative Development (FID)" ድርጅት ጋር በመተባበር "Adoption of Rhizobium Inoculant Technology (ARIT)" የተሰኘ የትብብር ፕሮጀክት የተፈጥሮ ማዳበሪያ "Bio-Fertilizer" ማምረት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሠራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የተፈጥሮ ማዳበሪያ "Bio-Fertilizer" ማምረት ላይ ያተኮረ የትብብር ፕሮጀክት ተግባራዊ እየተደረገ ነው
- Details
ወ/ሮ ድርሻዬ አድማሱ አላሆ ከአባታቸው አቶ አድማሱ አላሆ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ትርፍነሽ ሞገስ በአርባ ምንጭ ከተማ ታኅሣሥ 24/1984 ዓ/ም ተወለዱ፡፡