• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ከኮንሶና ጋርዱላ ዞኖች እንዲሁም ከገረሴ ወረዳ ለተወጣጡ ባለሙያዎች ‹‹የአደጋ እና ስጋት አስተዳደር በግብርና ዘርፍ›› በሚል ርእስ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 17 June 2025 7:46 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሚገኘው የአምዩ አዩሲ ፕሮጀክት ንዑስ ፕሮጀክት ሁለት ከኮንሶና ጋርዱላ ዞኖች እንዲሁም ከገረሴ ወረዳ  ለተወጣጡ የአደጋ እና ስጋት አስተዳደር፣ የተፈጥሮ ጥበቃ፣ የምግብ ዋስትና ባለሙያዎች እና ሞዴል አርሶ አደሮች ‹‹የአደጋ እና ስጋት አስተዳደር በግብርና ዘርፍ›› በሚል ርእስ ከሰኔ 5-6/2017 ዓ/ም በኮንሶ ካራት ከተማ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ከኮንሶና ጋርዱላ ዞኖች እንዲሁም ከገረሴ ወረዳ ለተወጣጡ ባለሙያዎች ‹‹የአደጋ እና ስጋት አስተዳደር በግብርና ዘርፍ›› በሚል ርእስ ሥልጠና ተሰጠ

ዘመናዊ የእንሰት መፋቂያ ማሽኖች አጠቃቀም ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 16 June 2025 8:45 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ማኅበረሰተብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከባዮና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ቸሀ ወረዳ በዘርፉ ለተሰማሩ ማኅበር አባላት በዘመናዊ የእንሰት መፋቂያ ማሽኖች አጠቃቀም ዙሪያ ከሰኔ 2-6/2017 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ዘመናዊ የእንሰት መፋቂያ ማሽኖች አጠቃቀም ሥልጠና ተሰጠ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት የምርምር ማረጋገጫ ዐውደ ጥናት አካሄደ

Details
Mon, 16 June 2025 8:26 am

የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ‹‹Improving the Observance of the Rights of Accused Persons and Criminal Investigation, Rights of Prisoners and the Treatment of Juvenile Delinquents in the Ethiopian Criminal Justice System: the Case of Gamo and Gofa Zones›› በሚል ርእስ ያከናወነው ግራንድ ጥናት ላይ ሰኔ 07/2017 ዓ/ም የማረጋገጫ ዐውደ ጥናት አካሂዷል፡፡ ጥናቱ በመ/ር ዳግም ወንድሙ ዋና ተመራማሪነት እንዲሁም በመ/ር አብርሃም ክንፈ፣ መ/ርት ንግሥት ግርማ እና Dr. Sam Ponniah ተባባሪ ተመራማሪነት የተከናወነ ነው።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት የምርምር ማረጋገጫ ዐውደ ጥናት አካሄደ

የጤናው ዘርፍ ባለድርሻ አካላት የዩኒቨርሲቲውን ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጎበኙ

Details
Mon, 16 June 2025 8:20 am

ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ የጤናው ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ሰኔ 6/2017 ዓ/ም የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን የሥራ እንቅስቃሴና ግብዓቶች ጎብኝተዋል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የጤናው ዘርፍ ባለድርሻ አካላት የዩኒቨርሲቲውን ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጎበኙ

ዩኒቨርሲቲው በ1.8 ሚሊየን ብር ያሠራው የሶላር ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

Details
Wed, 11 June 2025 9:11 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹ኢነርጂ አሲስታንስ/Energy Assistance›› ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ዲታ ወረዳ ጎዛ ቀበሌ በጎዛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ1.8 ሚሊዮን ብር ወጭ ያሠራው 10 ኪሎ ዋት ኃይል ማመንጨት የሚያስችል የሶላር ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ሰኔ 2/2017 ዓ/ም ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምራል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ዩኒቨርሲቲው በ1.8 ሚሊየን ብር ያሠራው የሶላር ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

  1. Advocacy Meeting Held at Dorze Health Center: Health Seeking Behavior of the Community towards Cutaneous leishmaniasis (Bolbo) on Agenda
  2. Arba Minch University (AMU) School of Law Wins Best Memorial Award at ICRC National Moot Court Competition
  3. በዶርዜ ጤና ጣቢያ በማኅበረሰቡ የቦልቦ ሕክምና አጠቃቀም ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
  4. AMU College of Agricultural Sciences (CAS) Hosts International Workshop on Scientific Writing and Publication

Page 14 of 525

  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap