
- Details
AMU hosted insightful Public Lectures on biomass burning & its impact on climate change and air quality and crafting a successful grant proposal on November 14, 2024 in AMU, Main Campus. Click here to see more photos.

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ በ‹‹Geography and Environmental Studies›› ትምህርት ክፍል በ‹‹Environment and Natural Resource Management›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ እጩ ዶ/ር ዘውዴ ሱፋራ ኅዳር 13/ 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በጫሞ ካምፓስ አዳራሽ ያቀርባል፡፡

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ‹‹MasterCard Foundation››፣ ‹‹ASU›› እና ‹‹SYS›› ዓለም አቀፍ አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር ‹‹e-SHE›› የተሰኘ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በዲጂታል ቴክኖሎጂ የታገዘ ትምህርት ማስጀመርና የተጠናከረ የትምህርት ሥርዓት መፍጠር የሚያስችል ፕሮጀክትን አስመልክቶ ጥቅምት 28/2017 ዓ/ም በሁሉም ካምፓስ ለሚገኙ መምህራን ኦሬንቴሽን ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹e-SHE›› የተሰኘ በዲጂታል ቴክኖሎጂ የታገዘ ትምህርት ማስጀመሪያ ኦሬንቴሽን ሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኢንተርፕርነርሽፕ ልማትና ማበልፀጊያ ማዕከል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ11ኛ ጊዜ ከኀዳር 9 - 15/2017 ዓ.ም የሚከበረውን የኢንተርፕርነርሽፕ ሳምንት ምክንያት በማድረግ በዩኒቨርሲቲያችን ለ3ኛ ጊዜ ተማሪዎችን ባሳተፈ ሁኔታ የቢዝነስ ዕቅድ ውድድር እና የኢንተርፕርነርሽፕ ሥልጠና በሁሉም ግቢዎች እያከናወነ ይገኛል፡፡