- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል የደረጃ ዶት ኮም እህት ኩባንያ/Dereja.Com Sister Company/ ከሆነው ኢንፎማይንድ ሶሉሽንስ ‹‹Infomind Solutions›› እና ከጋሞ ዞን የሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ጋር በመተባበር ከአርባ ምንጭ ከተማ እና ከጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ለተወጣጡና ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች አዲስ ለተመረቁ ወጣቶች ከነሐሴ 26/2015 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ወራት ሲሰጥ የነበረው በ‹‹Dereja Academy Accelerator Program›› ክሂሎት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ኅዳር 2/2016 ዓ/ም ተጠናቋል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በ‹‹Dereja Academy Accelerator Program›› በጋሞ ዞን ለሚገኙ ወጣቶች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቀቀ
- Details
Arba Minch University Senate promoted nine academic staff to Associate Professorship Academic Rank position on November 6/2023. Click here to see more photos.
Read more: AMU Senate Promotes Nine Senior Staff to Associate Professorship Academic Rank Position
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል የ2016 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ ክንውን ሪፖርት ጥቅምት 27/2016 ዓ/ም ቀርቦ ገምግሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የዩኒቨርሲቲው የ2016 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ ክንውን ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በኦንጎታ ማኅበረሰብና ቋንቋ ላይ እያካሄደ ያለው ጥናት የደረሰበት ደረጃ ሪፖርት ለሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች ጥቅምት 24/2016 ዓ/ም ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የኦንጎታ ማኅበረሰብና ቋንቋ ላይ የሚካሄደው ጥናት የደረሰበት ደረጃ ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አንድ ኮሌጅ፣ ዘጠኝ ት/ክፍሎች/ፋከልቲዎች፣ ሁለት ተመራማሪዎች እና ሦስት የአስተዳደር ሠራተኞች ዕውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ጥቅምት 27/2016 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡