- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚገኙ ለሁለት መቶ አካል ጉዳተኛ፣ ወላጅ አልባና አቅመ ደካማ ተማሪዎች መስከረም 21/2017 ዓ/ም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለሁለት መቶ አካል ጉዳተኛ፣ ወላጅ አልባና አቅመ ደካማ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
- Details
ወ/ሮ የኔነሽ ደሱ ከአባታቸው አቶ ደሱ ሀጎስ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ንጋቷ ገብሬ ጥር 21/1975 ዓ.ም በአርባ ምንጭ አባያ ክፍለ ከተማ ተወለዱ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ በማታ፣ በሳምንት መጨረሻ እና በርቀት የትምህርት ፕሮግራሞች መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባ ምንጭ እና በሳውላ ማዕከል ተቀብሎ ከዚህ በታች በተጠቀሱ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ከ2017 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስተር ጀምሮ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡
- Details
NORHED-SENUPH II held a progress report workshop at Arba Minch University/AMU and a field visit to the Arba Minch area and Mirab Abaya districts on September 19, 2024. The project, which runs from 2022 to 2027, is a continuation of the NORHED-SENUPH I project, which began in 2014. Click here to see more photos.
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲው የክርስትና እምነት ተከታይ ማኅበረሰብ፣ ለቀድሞ ምሩቃንና ለመላው የሀገራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2017 ዓ/ም የደመራና መስቀል በዓላት በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓላቱ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት፣ የመተሳሰብና የአብሮነት እንዲሆኑ ከወዲሁ መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡
- በአንጋፋው አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ የድኅረ ምረቃ ትምህርት ለመማር ለወሰናችሁ አመልካቾች የምዝገባና ቅበላ ጥሪ ማስታወቂያ
- Empowering Women, Youth and People with Disabilities: AMU Launches JOB-FEET Project to Create Over 1,500 Jobs
- በ‹‹Matrice 300 RTK›› ድሮን አጠቃቀም ላይ ለተመራማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ
- AMU Honors and Recognizes Prof. Ann Cassiman, an expat, for her Impactful Career