- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው የማካካሻ ትምህርት/Remedial / ፕሮግራም ለመከታተል ያለፉትን ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በግል ከፍሎ ለመማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
- Details
Arba Minch University along with United Nations Industrial Development Organization has organized a half day capacity development and community engagement workshop to promote Moringa products in Ethiopia on October 20, 2023. Click here to see more photos.
Read more: AMU-UNIDO hosted a Workshop to Promote Moringa Products in Ethiopia
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ /ICT/ ዳይሬክቶሬት በሥራ ክፍሉ ለሚገኙ ከየካምፓሱ ለተወጣጡ የመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ጀማሪ ባለሙያዎች በኮምፒውተር ማሽን ጥገና እና በሲስተም ዴቨሎፕመንት አስተዳደር ዙሪያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ /ICT/ ጀማሪ ባለሙያዎች በኮምፒውተር ማሽን ጥገና እና በሲስተም ዴቨሎፕመንት አስተዳደር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግራንትና የትብብር ፕሮጀክቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራን “Climate Risk Management in Agriculture” በሚል ፕሮጀክት ርዕሰ ጉዳይ ላይ መስከረም 29/2016 ዓ/ም ገለጻ ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራን በአየር ንብረት ለውጥና ተፅዕኖ ዙሪያ ገለጻ ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግራንትና የትብብር ፕሮጀክቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ከውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሃይድሮሎጂና ሜትዎሮሎጂ ፋካልቲ ጋር በመተባበር ለፋካልቲው መምህራንና ለ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች ከመስከረም 30 - ጥቅምት 01/2015 ዓ.ም ድረስ ለሁለት ቀናት የቆየ ሥልጠና ‹‹Satellite and Remote Sensing Applications›› በሚል ርዕስ ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ