- Details
የፊታችን ሐሙስ ሐምሌ 24/2017 ዓ/ም ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የዩኒቨርሲቲያችን ማኅበረሰብ በዚህ ሀገራዊ መርሐ ግብር ላይ እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ እያሳሰብን በዕለቱ የሚኖረው መርሐ ግብር እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
1.የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላትና ከፍተኛ አመራሮች በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በላንቴ ቀበሌ የችግኝ ተከላውን የሚያከናውኑ ይሁናል፡፡
2.መላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በየካምፓሱ ለተከላው በተዘጋጁ ቦታዎች የችግኝ ተከላውን የሚያከናውኑ ይሆናል፡፡
- Details
The AMU-IUC is collaborating with Arba Minch University to implement various projects that benefit both the university and the surrounding community. As part of this initiative, we are preparing to conduct a training program focused on PhD courses and gender inclusivity, scheduled for August 25 to 31, 2025. This training will involve selected PhD candidates from various Ethiopian universities, as well as candidates from AMU through the TISP7 sub-project. The sessions will be led by esteemed professors from Belgium universities, including KU Leuven and Antwerp, along with Ethiopian professionals. The training will be delivered in a hybrid format.
Read more: A Call for PhD Course Training (August 25-31, 2025)

- Details
Arba Minch University’s Water Technology Institute (AWTI) has officially launched a collaborative project titled "Study of Surface and Groundwater Potential and Quality in Borena Zone, Oromia Region, Ethiopia." The kickoff workshop was held on July 16, 2025, at the university’s main campus, marking a major step toward addressing water resource challenges in the region. The initiative is being implemented in partnership with LM International Ethiopia.Click here to see more photos.
Read more: AMU-AWTI Partners with LM International for Water Resource Research in Borena Zone

- Details
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባሉ አራት ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም አርባ ምንጭ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ዲላ እና ጂንካ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ የሚመራው ‹‹Migration Dynamics›› የትብብር ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ፣ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን በተመለከተ ከአራቱም ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ምክትል ፕሬዝደንቶች፣ የምርምር ዳይሬክተሮች፣ የፕሮጀክቱ አስተባባሪዎችና ዋና ተመራማሪዎች በተገኙበት ሐምሌ 7/2017 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹Migration Dynamics›› የተሰኘ የትብብር ፕሮጀክት ሂደትን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ማስማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሠራተኞች "አንድነት ለተሻለ ተቋም ግንባታ" በሚል መሪ ቃል የአብሮነት መርሃ ግብር ሐምሌ 6/ 2017 ዓ/ም የተካሄደ ሲሆን የ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑንም ኮሌጁ ገልጿል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ ስኬቶች ያስመዘገበበት መሆኑን የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ገለጸ