• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ማስታወቂያ - ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ በሙሉ

Details
Tue, 29 July 2025 2:14 pm

የፊታችን ሐሙስ ሐምሌ 24/2017 ዓ/ም ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የዩኒቨርሲቲያችን ማኅበረሰብ በዚህ ሀገራዊ መርሐ ግብር ላይ እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ እያሳሰብን በዕለቱ የሚኖረው መርሐ ግብር እንደሚከተለው ይሆናል፡፡

1.የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላትና ከፍተኛ አመራሮች በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በላንቴ ቀበሌ የችግኝ ተከላውን የሚያከናውኑ ይሁናል፡፡

2.መላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በየካምፓሱ ለተከላው በተዘጋጁ ቦታዎች የችግኝ ተከላውን የሚያከናውኑ ይሆናል፡፡

Read more: ማስታወቂያ - ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ በሙሉ

A Call for PhD Course Training (August 25-31, 2025)

Details
Mon, 28 July 2025 1:31 pm

The AMU-IUC is collaborating with Arba Minch University to implement various projects that benefit both the university and the surrounding community. As part of this initiative, we are preparing to conduct a training program focused on PhD courses and gender inclusivity, scheduled for August 25 to 31, 2025. This training will involve selected PhD candidates from various Ethiopian universities, as well as candidates from AMU through the TISP7 sub-project. The sessions will be led by esteemed professors from Belgium universities, including KU Leuven and Antwerp, along with Ethiopian professionals. The training will be delivered in a hybrid format.

Read more: A Call for PhD Course Training (August 25-31, 2025)

AMU-AWTI Partners with LM International for Water Resource Research in Borena Zone

Details
Mon, 28 July 2025 6:54 am

Arba Minch University’s Water Technology Institute (AWTI) has officially launched a collaborative project titled "Study of Surface and Groundwater Potential and Quality in Borena Zone, Oromia Region, Ethiopia." The kickoff workshop was held on July 16, 2025, at the university’s main campus, marking a major step toward addressing water resource challenges in the region. The initiative is being implemented in partnership with LM International Ethiopia.Click here to see more photos.

Read more: AMU-AWTI Partners with LM International for Water Resource Research in Borena Zone

‹‹Migration Dynamics›› የተሰኘ የትብብር ፕሮጀክት ሂደትን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

Details
Mon, 28 July 2025 6:49 am

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባሉ አራት ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም አርባ ምንጭ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ዲላ እና ጂንካ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ የሚመራው ‹‹Migration Dynamics›› የትብብር ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ፣ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን በተመለከተ ከአራቱም ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ምክትል ፕሬዝደንቶች፣ የምርምር ዳይሬክተሮች፣ የፕሮጀክቱ አስተባባሪዎችና ዋና ተመራማሪዎች በተገኙበት ሐምሌ 7/2017 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ‹‹Migration Dynamics›› የተሰኘ የትብብር ፕሮጀክት ሂደትን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

የ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ ስኬቶች ያስመዘገበበት መሆኑን የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ገለጸ

Details
Mon, 28 July 2025 6:42 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ማስማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሠራተኞች "አንድነት ለተሻለ ተቋም ግንባታ" በሚል መሪ ቃል የአብሮነት መርሃ ግብር ሐምሌ 6/ 2017 ዓ/ም የተካሄደ  ሲሆን የ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑንም ኮሌጁ ገልጿል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ ስኬቶች ያስመዘገበበት መሆኑን የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ገለጸ

  1. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹RUNRES›› ፕሮጀክት በብርብር ከተማ ወርክሾፕ አካሄደ
  2. የ97 ዓመቱ አዛውንት የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ተፈታኝ
  3. የዓለም የቆዳ ጤና ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች ተከበረ
  4. “Education Is the Key to Unlock the Golden Doors” – AMU-IUC Leads Awareness Campaign at Kola Shelle Secondary School

Page 1 of 518

  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap